Fana: At a Speed of Life!

ሱዳን በዳርፉር በተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ላይ ምርመራ ጀመረች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በዳርፉር ግዛት የተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ላይ ምርመራ መጀመሯን አስታወቀች። ምርመራው በፈረንጆቹ 2003 በተቀሰቀሰው የዳርፉር ግጭት ወቅት የተፈጸሙ የግድያና አስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ያካትታል ተብሏል። ወንጀሉ እንዲፈጸም…

የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ ባካሄዱት ዘመቻ 33 ታጣቂዎችን ገደሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ ባካሄዱት ዘመቻ 33 የታጣቂ ቡድን አባላትን መግደላቸው ተሰማ። የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ እና ሞሪታኒያ አዋሳኝ ስፍራ ላይ ባሳለፍነው ቅዳሜ በሄሊኮፕተር እና በድሮን በመታገዝ ባካሄዱት ዘመቻ ነው ከአልቃይዳ ጋር…

አሸባሪው አይ ኤስ ቡድን በኢራቅ ዳግም እየተጠናከረ መምጣቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪው ኡስላሚስ ስቴት (አይ.ኤስ) ቡድን በኢራቅ  እንደገና እየጠናከረ መሆኑ ተሰምቷል። የእስላማዊ መንግስት (አይ.ሲ.ስ) ቡድን በኢራቅ የመጨረሻ ግዛቱን ካጣ ከ2 ዓመት በኋላ እየተደራጀ መሆኑን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየታዩ መሆናቸው  ነው…