የሀገር ውስጥ ዜና ለአዲስ አበባ የሰላም ምክር ቤት ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት ተመረጡ Meseret Demissu Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለአዲስ አበባ የሰላም ምክር ቤት ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት መመረጡን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ÷ዛሬ ለተቋቋመው የአዲስ አበባ የሰላም ምክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ ሀብታቸውን ለማስመዝገብ ፈቃተደኛ ያልሆኑ 184 ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ተጠያቂ አደረገ Meseret Demissu Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል የስነምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ንብረታቸውን ለማስመዝገብ ፈቃደኛ ያልሆኑ 184 ከፍተኛ ባለስልጣናትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ሀብታቸውን ለማስመዝገብ ፍቃደኛ ያልሆኑ የመንግስት ባለሥልጣናት ጉዳያቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ኮንፍረንስ አጠናቀቀ Meseret Demissu Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ለ ሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ኮንፍረንስ ባለዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቀቀ። የሀረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ጽህፈት ቤት ሃላፊና የርእዮተ አለምና የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን” በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው ዓመት የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ ይካሄዳል – የትራንስፖርት ሚኒስቴር Feven Bishaw Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን" በሚል መሪ ሃሳብ በመጪው 2013 ዓ.ም የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ እንደሚካሄድ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ንቅናቄውን አስመልክቶ የትራንስፖርት ሚንስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ Meseret Demissu Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን አንኮበር ወረዳ ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ከ 11 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። የአንኮበር ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት የአደጋ መከላከልና ፈጣን ምላሽ ቡድን መሪ አቶ ሰለሞን…
የሀገር ውስጥ ዜና በውጭ ሀገራት በችግር ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባሉበት ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጭ ሀገራት በችግር ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባሉበት ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑ ተገለፀ። በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አህመድ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው እና የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያን በሀገሪቱ እንደሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት መፈናቀላቸው ተገለፀ Feven Bishaw Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል ከሐምሌ ወር ጀምሮ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ምክንያት ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በክልሉ የበልግ ዝናብ መጣል ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ሃይታም ቢን ታሪክ አልሰይድ ጋር ተወያይተዋል። ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ጋር ተገናኝተው ከተወያዩ በኋላ በቀጠናው ሰላም፣ መረጋጋትና ልማት ጉዳይ ላይ ስለመምከረራቸው በትዊተር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የመገናኛ ብዙሃን ፖሊሲ የሚዲያ ዘርፉን ለማሳደግና አቅምን ለመገንባት አስቻይ ሁኔታን የሚፈጥር መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት በስራ ላይ እንዲውል የተወሰነው የመገናኛ ብዙሃን ፖሊሲ የሚዲያ ዘርፉን ለማስፋፋት፣ ለማሳደግ፣ ለመደገፍና አቅምን ለመገንባት አስቻይ ሁኔታን የሚፈጥር ነው ተባለ። የብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ የወንድወሰን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ለገበታ ለሀገር የ1 ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገቡ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገብተዋል። የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞትዬስ፥ “ሸገርን በማስዋብ እና እንጦጦ ፓርክ የታየው ድንቅ ስራ ወደ ሌሎችም…