በምርቶችና ሸቀጦች ላይ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ ያስፈልጋል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ ቀ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምርቶችና ሸቀጦች ላይ አለአግባብ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እንደሚያስፈልግ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ከክልልና ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር…