Fana: At a Speed of Life!

ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመከታተልና አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሁሉን ሥምሪት ይጠይቃል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመከታተልና አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሁሉን ሥምሪት እንደሚጠይቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በትናንትናው እለት በህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር…

የኮሮናቫይረስ ከዓለማችን ላይ እስከወዲያኛው ላይወገድ ይችላል- የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ከዓለማችን ላይ እስከወዲያኛው ላይወደገድ እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ጤና ድርጅት የድንገተኛ ህክምናዎች ዳይሬክተር ዶክተር ማይክ ረያን በትናንትናው እለት በሰጡት ማብራሪያ፥ ቫይረሱ የሚያበቃበትን ጊዜ መተንበይ…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለስድስት ወራት ከቆየ ኢትዮጵያ 139 ቢሊዮን ብር የሚገመት ምርት ልታጣ ትችላለች- ጥናት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሺኝ ለስድስት ወራት ከቆየ ኢትዮጵያ 139 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የምርት መቀነስ ወይም የምርት እጦት ሊያጋጥማት እንደሚችል በወረርሺኙ ምጣኔ ኃብታዊ ተጽዕኖ ላይ የተካሄደ ጥናት አመለከተ። በሳይንስና…

የሲዳማ ዘመን መለወጫ በቤት ታስቦ ይውላል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፊቼ ጫምባላላ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በአደባባይ እንዳይከበር የሲዳማ የሀገር ሽማግሌዎች ወሰኑ። የሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በወቅቱ የተከሰተውን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ከግምት በማስገባት በቤት ታስቦ እንደሚዋል…

በኢትዮጵያ የሳተላይት ማዕከል መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሳተላይት ማዕከል መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተፈራርመውታል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር…

ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንቸው ድንበሮች ተጨማሪ አምስት ኬላዎችን ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በምትዋሰንቸው ድንበሮች ተጨማሪ አምስት ኬላዎች በ1 ወር ውስጥ ልትከፍት ነው። ኬላዎቹ የሚከፈቱት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሲባል ቁጥጥሩን አመች ለማድረግ መሆኑን የኢምግሬሽን ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ…

የአውሮፓ ህብረት ሃገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ሃገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ። የህብረቱ ስራ አስፈጻሚ የአውሮፓ ሃገራት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የዘጉትን ድንበር ለመጭው የአውሮፓውያን የበጋ ወቅት ለጎብኝዎች ክፍት በማድረግ አመታዊውን…

ማህበሩ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮቪድ 19 መከላከያ ግብዓቶችን ለሆስፒታሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮቪድ 19 መከላከያ ግብዓቶችን በሀገሪቱ ለሚገኙ 54 ሆስፒታሎች በማሰራጨቱን የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር አስታወቀ።   ማህበሩ 28ኛ አመት የምስረታ በዓሉን በሀዋሳ ለማክበር ይዞት…