የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 618 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 956 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 62 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 618 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 292 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ…
የዜና ቪዲዮዎች በስኬትና ጉድለት የታጀበው ያለፈው ዓመት Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZkqOFJL4Hjs&t=68s
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያ ከመጭው ጥቅምት ወር ጀምሮ በሯን ለቱሪዝም ክፍት ታደርጋለች Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9-KlkPFkHic&t=112s
የዜና ቪዲዮዎች የ2013 ዓ.ም የመንግስት ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=U_OLuOKZFOk&t=193s
የዜና ቪዲዮዎች ኮቪድ-19ን ለመቆጣጠር የወጡ መመሪያዎች Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9511l1e31F0&t=67s
የዜና ቪዲዮዎች የአማራ ክልል የመኸር ሰብል Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=MldMiDKPd1U&t=1s
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመግታት የሚያግዝ መመሪያ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Oct 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ኮቪድ-19 በመከላከል ዜጎች በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉበትን መመሪያ ይፋ አደረገ። በኢትዮጵያ መጋቢት 2012 ዓ.ም የተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ የሚያደርሰው ጉዳት እየጨመረ መጥቷል። በአሁኑ ወቅት 79…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ወይንሸት ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ተወካይ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Oct 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሉታዲክ ያኒኪ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በተሳትፎም ሆነ በፉክክር የህዝቡን የዴሞክራሲ ጥማት የሚያረካ እንዲሆን እንደሚሰራ ገለጹ Abrham Fekede Oct 5, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በተሳትፎም ሆነ በፉክክር የህዝቡን የዴሞክራሲ ጥማት የሚያረካ እንዲሆን መንግስት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቷ 5ኛውን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲያትል የኮሮና ቫይረስ ግብረ ሃይል እና በሲያትል የሚገኙ ወገኖች 200 ሺህ ዶላር የሚገመቱ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አበረከቱ Feven Bishaw Oct 5, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሲያትል የኮሮና ቫይረስ ግብረ ሃይል እና በሲያትል የሚገኙ ወገኖች 200 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚገመቱ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶችን ለጤና ሚኒስቴር አበረከቱ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ድጋፉን ላደረጉ…