Fana: At a Speed of Life!

ከሸገር ወደ ሀገር በሚል ርእስ የአዲስ ወግ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሸገር ወደ ሀገር በሚል ርእስ የአዲስ ወግ የውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ ላይም የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቱሪዝም ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር…

በምስራቅ አፍሪካ በሚሊየን የሚቆጠሩ ስደተኞች ለረሀብና ለተመጣጠነ ምግብ እጥረትሊጋለጡ ይችላሉ-ተመድ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምስራቅ አፍሪካ በሚሊየን የሚቆጠሩ ስደተኞች ለከባድ ረሀብ እና ለተመጣጠነ ምግብ እጥረት ሊጋለጡ እንደሚችሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። የዓለም የምግብ ድርጅት እንደገለጸው ÷ በድርጅቱ በሚሰጡት የምግብ ድጋፍ ላይ ጥገኛ…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን መድረሱ ተነገረ። በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን 365 ሺህ የደረሰ ሲሆን፥ 183 ሺህ 653 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸው ታውቋል፡፡ 3…

የአውሮፓ ህብረት ለማሊ ወታደሮችና ፖሊሶች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለማሊ ወታደሮችና ፖሊስ ኃይል ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ማቋረጡን አስታወቀ። ህብረቱ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ባለፈው ሳምንት የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቧባኬር ኬይታ በወታደሮች ከስልጣን መነሳታቸውን ተከትሎ ነው።…

የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች…

ብሔራዊ  መረጃና ደህንነት አገልግሎት  ሽብርተኝነትንና ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን  በመግታት  አገራዊ ህልውናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት  ሽብርተኝነትንና ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን  በመግታት  አገራዊ ህልውናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለጸ። ብሔራዊ  መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተጠናቀቀው የ2012 የበጀት  ዓመት በአገርና…

የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። በ3ኛ ዙር ድጋፉም 500 ሺህ ሰርጂካል ማስክ፣ 65 ሺህ ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ፣ 10 ሺህ የህክምና ባለሙያዎች…