አየር መንገዱ ለሱዳን እና ሶማሊያ 10 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሱዳን እና ሶማሊያ የኮቪድ19 የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ።
አየር መንገዱ 7 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ለሱዳን እንዲሁም 3 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ደግሞ ለሶማሊያ አጓጉዟል።
የህክምና ቁሳቁሶቹ…
የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት
https://www.youtube.com/watch?v=zDCMRiwhlSg&feature=youtu.be
በአዲስ አበባ የሴቶች ጥቃት ከመቼው ጊዜ በላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ ነው
https://www.youtube.com/watch?v=uLtwg1TRBQI&feature=youtu.be
ጉባዔው ከምክር ቤቱ በቀረበለት ሕገ መንግስታዊ ጉዳይ ላይ የሚመለከታቸው አካላት አስተያየት እንዲያቀርቡ ጥሪ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበለት ሕገ መንግስታዊ ጉዳይ ላይ የሚመለከታቸውን ተቋማት እና ባለሙያዎች አስተያየት እንዲያቀርቡ ጥሪ አድርጓል።
ጉባዔው ባለሙያዎች/ተቋማት የሚሰሙበትን መድረክ ማዘጋጀቱንም…
የአውሮፓ ሀገራት አግደውት የነበረውን መደበኛ እንቅስቃሴን ቀስ እያሉ መፍቀዳቸውን ተከትሎ በሀገራቱ ብስክሌቶች ተፈላጊ እየሆኑ መጥተዋል
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የአውሮፓ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት አግደውት የነበረውን መደበኛ እንቅስቃሴን ቀስ እያሉ መፍቀዳቸውን ተከትሎ በሀገራቱ ብስክሌቶች ተፈላጊ እየሆኑ መጥተዋል።
በብሪታኒያ፣ ፈረንሳይና ኔዘርላንድስ የ10 ሺዎችን ህይወት የቀጠፈው የኮሮና…
የትራንስፖርት ዘርፉና የኮሮና ቫይረስ ጥንቃቄ በአዲስ አበባ
https://www.youtube.com/watch?v=61Lva7aa6KM
አቶ ገዱ ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ ጋር በስልክ ተወያይተዋል።
ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው የሁለቱን ሃገራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ማጠናከር፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን በትብብር ለመግታት፣…
የአዲስ አበባ ከተማ የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ፡፡
ኢንጅነር ታከለ ኡማ በጉብኙቱ ወቅት እንደገለጹት ልማት የሁሉንም ጥረት፤የሁሉንም ብርታት የሚጠይቅ ሂደት…