ሚኒስቴሩ በሲሚንቶ አቅርቦት በኩል እየተፈጠረ ያለውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በሲሚንቶ አቅርቦት በኩል እየተፈጠረ ያለውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።
የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ዛሬ በሰጡት መግለጫ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች መለዋወጫ ከውጭ ለማስገባት…