Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ በሲሚንቶ አቅርቦት በኩል እየተፈጠረ ያለውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በሲሚንቶ አቅርቦት በኩል እየተፈጠረ ያለውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ዛሬ በሰጡት መግለጫ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች መለዋወጫ ከውጭ ለማስገባት…

ኮቪድ 19 ጠንካራ የጤና ስርዓት የብሄራዊ ደህንነት ጉዳይ መሆኑን አስተምሮናል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ 19 ጠንካራ የጤና ስርዓት መኖር የብሄራዊ ደህንነት ጉዳይ መሆኑን አስተምሮናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ። 70ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ኮሚቴ ጉባዔ በዛሬው እለት በቪዲዮ ኮንፍረንስ ተካሂዷል። በጉባዔው…

በነሐሴ የመጀመሪያ አጋማሽ ቀናት ከ256 ሺህ በላይ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 19 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተያዘው ወር እየተካሄደ ባለው የማኅበረሰብ ንቅናቄና የምርመራ ዘመቻ በ15 ቀናት ከ256 ሺህ በላይ ሰዎች ምርመራ እንደተደረገላቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት…

መካከለኛ እና አነስተኛ ኩባንያዎች ላይ ያነጣጠረ የሳይበር ጥቃት ዘመቻ ተከፍቷል-ካስፐርስኪ ላብ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 19 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ታዋቂው የሳይበር ደህንነት ምርቶች አቅራቢዉ 'ካስፐርስኪ ላብ' በተራቀቁና ቀጣይነት ባላቸዉ የመረጃ ጥቃቶች ላይ ባደረገዉ ጥናት መካከለኛና አነስተኛ ኩባንያዎችን ያነጣጠረ የሳይበር ጥቃት ዘመቻ መከፈቱን ገልጿል። ካስፐርስኪ በሪፖርቱ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ700 ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ የ17 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፤ በአጠቃላይ በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 709 ደርሷል። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 18 ሺህ 778  የላብራቶሪ ምርመራም 1 ሺህ 545 ሰዎች…

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሱዳን ጉብኝት እያደረጉ ከሚገኙት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ጋር ተወያዩ።   ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዶክ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፖምፒዮ ጋር በሁለትዮሽ እና የተለያዩ…

በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሲጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በቦሌ እና በየካ ክፍለ ከተሞች ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በቦሌ እና በየካ ክፍለ ከተሞች ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ። ምክትል ከንቲባው በክፍለ ከተሞቹ ተገኝተው የአገልግሎት…

ከተማዋን የሚመጥን የፀጥታ መዋቅር እንገነባለን- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማን የሚመጥን የፀጥታ መዋቅር እንደሚገነባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከፀጥታ ዘርፍ አካላት እና የክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው…

በቀጣይ ዓመት የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ለኮሮና ተጋላጭ እንዳይሆኑ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ÷ የቀጣዩ ዓመት ትምህርት ምዝገባ ከነገ ነሐሴ 20 ቀን…

ኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀዳሚ መዳረሻ ስትሆን አሜሪካና ሶማሊያ ቀጣዩን ደረጃ ይዛዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቀዳሚ መዳረሻ ስትሆን አሜሪካ እና ሶማሊያ ቀጣዩን ደረጃ መያዛቸውን የንግድ እና ኢንዱስት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ኔዘርላድስ አበባ ፣ ቡና፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ጨርቃጨርቅና አልባሳት የኤሌክትሪክ ውጤቶች፣…