Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በነገው እለት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ኮንፈረንሱ ”ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እንደሚካሄም ተነግሯል። ኮንፈረንሱን ያዘጋጀው የኦሮሞ እና የአማራ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ 14ኛ የፌዴራልና የክልሎች ኢንቨስትመንት መስሪያ ቤቶች የጋራ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከጉራጌ ልማት ማህበር አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከተመራው የጉራጌ የልማት ማህበር አባላት ጋር ተወያይተዋል። የጉራጌ ልማት ማህበር አባላት በከተማዋ አጠቃላይ የልማት…

የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ዛሬም አልተጠናቀቀም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ532 ሚሊየን ብር ወጪ ከ4 ዓመት በፊት የተጀመረው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ግንባታ አሁንም አልተጠናቀቀም። የከተማዋ ነዋሪዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባቀረቡት ቅሬታ፥ ለዓመታት የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት…

ኢትዮጵያዊው ዶክተር ዮሃንስ በ2019 በሳይንሱ ዓለም አስፈላጊ ከተባሉ 10 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው የሰው ልጅ አመጣጥና የማህበረሰብ ተመራማሪ ዶክተር ዮሃንስ ሀይለሥላሴ በፈረንጆቹ 2019 በሳይንሱ ዓለም አስፈላጊ ከተባሉ 10 ሰዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ። ተመራማሪው በታዋቂው ኔቸር ጋዜጣ ሊጠናቀቅ ቀናት በቀሩት…

ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን ፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ልማት ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች። በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከህንድ የመንገድ ትራንስፖርት እና የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ተቋም ልዑካን ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዶክተር ካሊድ ኤስ. አልኩዴሪ የተመራውን ልዑክ በዛሬው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት…

በአፋርና ሶማሌ ክልሎች የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚያስችል ስምምነት ከሳዑዲው አክዋ ፓወር ጋር ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋርና ሶማሌ ክልሎች የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚያስችል ስምምነት በኢትዮጵያ እና በሳዑዲው ዓረቢያው አክዋ ፓወር መካከል ተፈረመ። ስምምነቱ በመንግስትና በግል አጋርነት በሁለቱ ክልሎች ጋድ እና ዲቼቶ አካባቢዎች ከታዳሽ ሀይል…

ኢትዮጵያና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ የ140 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ የ140 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል። የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ ምክትል ሊቀ መንበር ካሊድ…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና መንግስት ገቢዎች አስተዳደር ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑካን ቡድን በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በጉብኝቱ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቻይና መንግስት ገቢዎች አስተዳደር ሃላፊ ዋንግ ጁ ጋር በቤጂንግ ውይይት…