Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ጎንደር ዞን በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 289 የቱርክ ሽጉጥ እና 2 ባለአንድ እግር ክላሽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)መነሻውን መተማ ወረዳ ኮኪት ቀበሌ ያደረገው መኪና ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ ሲንቀሳቀስ ተያዘ። ህገ ወጥ የጦር መሳሪውን የያዘው አይሱዚ የጭነት መኪና ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ እና ጥይት በመጫን በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 12 ሰዓት ገንዳዉኃ ከተማ…

ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 764 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 764 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ 10 ወንዶች እና አንድ ሴት…

በሞጆ ደረቅ ወደብና ተርሚናል የኮሮና ቫይረስ ልየታና ምርመራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የወጪና ገቢ ዕቃዎች በሚስተናገድበት የሞጆ ደረቅ ወደብ የኮሮና ቫይረስ ልየታና ምርመራ መጀመሩን በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። ድንበር አቋራጭ የከባድ ተሽከርካሪ ሾፌሮች፣ አስመጪና ላኪዎች፣…

ሳዑዲ ዓረቢያ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዳውን ኢኮኖሚ ለመደገፍ በተጨማሪ እሴት ታክስ ላይ ሶስት እጥፍ ጭማሪ እንደምታደርግ አስታወቀች። በዚህም የተጨማሪ እሴት ታክሱ ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ ከ5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ከፍ ይላል ነው የተባለው።…

ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመሩትና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…

በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን የመከላከል ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተሰራው ስራ የሚገመግም መድረክ እየተካሄደ ነው።   ግምገማው የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ነው እየተካሄደ ያለው።…

በኒጀር በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 20 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ ቲላበሪ በተባለው ግዛት በሚገኙ የተለያዩ መንደሮች የተፈጸመ መሆኑንም ነው ባለስልጣናቱ ያስታወቁት። በአካባቢው የሚንቀሳቀሱትና…

ዳግም ያገረሸው የደቡብ ኮሪያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ፈጥሯል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዳግም እያንሰራራ መሆኑ ተነገረ። በሀገሪቱ ዛሬ ብቻ 35 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸው፤ በአጠቃላይ በ48 ሰዓታት ውስጥ በሀገሪቱ 69 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው የተገለፀው። አብዛኛዎቹ…

ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት የመንገዶች ግንባታ ስራ አፈፃፀም 70 በመቶ ማሳካቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የ2012 በጀት አመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ዛሬ ገምግሟል፡፡ ባለፋት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የመደበኛ ስራዎች አፈጻጸም ፣ የማሻሻያ ስራዎች ክንውን ፣ የለውጥ ስራዎች አተገባበር እና…

በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር የኮሮና ቫይረስ ሊያስከትል የሚችለውን ጫና መቀነስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር የጋራ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። በዚህም በኢትዮ-ጅብቲ ኮሪደር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሊያስከትል የሚችለውን ጫና ለመቀነስና ሎጂስትክሱን ለማሳለጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት…