Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ዛሬ ያመጠቀችው ሳተላይት በወጣቶች ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃትና መነሳሳትን የሚፈጠር ነው- ወ/ሮ ያለም ፀጋይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬ ያመጠቀችው ሳተላይት በወጣቶች ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃትና መነሳሳትን የሚፈጠር መሆኑን የኢፌዴሪ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ገለፁ። ሚኒስትሯ ወይዘሮ ያለም ፀጋይ የዩዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ሲጀመር…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች በቴክኖሎጂ ሽግግር በሚፈለገው ደረጃ እየሄዱ አለመሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በወጪ ንግድና ስራ እድል ፈጠራ እየተሻሻሉ ቢሆኑም በቴክኖሎጂ ሽግግር በሚፈለገው ደረጃ እየሄዱ አለመሆናቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። የአምስት ዓመታትን እድሜ የያዘው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት፥…

ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሳታላይቷን ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሳታላይቷን ወደ ህዋ አመጠቀች ። ሳታላይቷ ቻይና ከሚገኘው የሳተላይት ማስወንጨፊያ ጣቢያ ወደ ህዋ መጥቃለች። ምድርን እየቃኘች እና በፎቶ እየመዘገበች መረጃ የምትሰበስበውና “ETRSS-1” የሚል ስያሜን የተሰጣት…

ኢትዮጵያ በስርዓተ-ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶችን በመቀነስ ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገቧን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በስርዓተ-ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶችን በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገቧን ጥናት አመላክቷል። በወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም የ2020 የዓለም አቀፍ ጥናት መሰረት በስርዓተ-ጾታ መካከል ያሉ ልዩነቶችን በመቀነስ በዓለም ከፍተኛ ለውጥ…

ለ36 ዓመታት ባህር ውስጥ በጠርሙስ የተቀመጠው ደብዳቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከ36 አመት በኋላ ባህር ውስጥ በጠርሙስ ተቀምጦ የተገኘው ደብዳቤ ብዙዎቹን አስገርሟል። ይህ እድሜ ጠገብ ደብዳቤ በማሳቹስቴት ግዛት ኬብ ኮድ በተሰኘ የባህር ዳርቻ ጆሽዋ ሜንዲስ በተባለ ግለሰብ ነው የተገኘው። መልዕክቱ እንደ…

ሁለት ራሶች ያላት የኮብራ እባብ በህንድ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህንድ የዱር እንስሳት ባለሙያዎች ሁለት ራሶች ያሉት ኮብራ እባብ መገኙትን ይፋ አድርገዋል፡፡ ነገር የአካባቢው ነዋሪዎች ከአፈታሪኮች ጋር በተገናኙ እንደዚህ እባቡን ለዱር እስሳት ባለሙያዎች ለመስጠት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ተነግሯል፡፡…

ለ1 ሺህ 400 ዓመታት የአክሱም ስልጣኔ የአስተዳደር ማዕከል የነበረ ከተማ በቁፋሮ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ1 ሺህ 400 ዓመታት የአክሱም ስልጣኔ የአስተዳደር ማዕከል የነበረ ቤተ ሰማዕቲ ከተማ በቁፋሮ ተገኘ። ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት አመታት ቁፋሮ ሲያካሂዱ የነበሩ ተማራማሪዎች ባሳተሙት የጥናት ውጤት ከተማውን በቁፋሮ…

አዛውንቷ በ80 ዓመታቸው ከዩኒቨርሲቲ በመመረቅ ህልማቸውን አሳክተዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የ80 ዓመቷ አዛውንት ከአላባማ ኤ ኤንድ ኤም ዩኒቨርሲቲ በመመረቅ ህልማቸውን አሳክተዋል። ዶንዜላ ዋሽንግተን የተባሉት አዛውንት ኮሌጅ በመቀላቀል በ80 ዓመታቸው በሶሻል ወርክ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ማግኘት ችለዋል።…

የተማሪዋን ህጻን ልጅ በማዘል የሶስት ሰዓት ትምህርት ያስተማረችው መምህርት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተማሪዋን ህፃን ልጅ በማዘል የሶስት ሰዓት ትምህርት ያስተማረችው መምህርት ተግባር ብዙዎችን አስገርሟል። በጆርጂያ ጉኔት ኮሌጅ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል አስተማሪ የሆነችው ረዳት ፕሮፌሰር ራማታ ሲሶኮ ሲሴ ሰሞኑን የሰራችው መልካም…

የዓለማችን ጥልቅ ስፍራ በአንታርክቲካ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን ጥልቅ ስፍራ በምስራቅ አንታርክቲካ ተገኘ። በበረዷማው ክፍል የተገኘው ጥልቅ ስፍራ ከባህር ጠለል በታች 3 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ጥልቀት አለው ነው የተባለው። አሁን በተመራማሪዎች የተገኘው ጥልቁ ስፍራ ከፈረንጆቹ…