በኮምቦልቻ ከተማ በሆቴል ኢንቨስትመንት ለሚሳተፉ ስድስት ባለሀብቶች የመሬት ርክክብ ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ ስድስት ባለሃብቶች ባለአምስት ኮከብ ሆቴሎችን ለመገንባት የመሬት ርክክብ ፈጸሙ፡፡
ባለሃብቶቹ በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሚገመት ገንዘብ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴሎችን ይገነባሉ ተብሏል፡፡
የደቡብ ወሎ ዞን ዋና…