Fana: At a Speed of Life!

በኮምቦልቻ ከተማ በሆቴል ኢንቨስትመንት ለሚሳተፉ ስድስት ባለሀብቶች የመሬት ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ ስድስት ባለሃብቶች ባለአምስት ኮከብ ሆቴሎችን ለመገንባት የመሬት ርክክብ ፈጸሙ፡፡ ባለሃብቶቹ በ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሚገመት ገንዘብ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴሎችን ይገነባሉ ተብሏል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና…

የመንግስት ዓላማ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ንጋትን ማብሰር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመንግስት ዓላማ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ንጋትን ማብሰር ፤ ግቡም ለሁሉም ሕዝብ ብሩህ ቀን እንዲመጣለት ማስቻል መሆኑን አስታወቁ። በፌስቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የብልጽግና መንገድ የማለዳውን ጀምበር ተከትሎ…

ከነገ ጀምሮ የሚተገበር የኢንተርኔት እና የድምፅ ጥቅል ቅናሽ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በኢንተርኔት ጥቅል እና በድምፅ ጥቅል አገልግሎቶቹ ላይ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ የተቋሙን የ3 አመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን ቆይታቸው የተሳካ ዲፕሎማሲያዊ ስራ አከናውነዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን በነበራቸው የስራ ጉብኝት ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በሌሎች የሁለትዮሸ ጉዳዮች ላይ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራ ማከናወናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን…

ፍርድ ቤቱ አርቲስት ሃጫሉ ሲገደል  አብራው በነበረችው ላምሮት ከማል ላይ አቃቤ ህግ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በሰኔ 22 ቀን 2012 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 3 ሰዓት አካባቢ በገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ  አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲገደል  አብራው የነበረችው ላምሮት ከማል ላይ አቃቤ ህግ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ፍርድ ቤቱ ፈቀደ። መርማሪ ፖሊስ…

ፈረንሳይ የ100 ቢሊየን ዩሮ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ የሃገሪቱ መንግስት ምጣኔ ሃብቱን ከገባበት ድቀት ይታደገዋል ያለውን የኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ከሳምንት በኋላ ይፋ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃን ካስቴክስ ገልጸዋል፡፡…

የዓለም ጤና ድርጅት አፍሪካ ከፖሊዮ ነፃ መሆኗን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት አፍሪካ ከፖሊዮ ነጻ መሆኗን አስታውቋል፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት አፍሪካ ከተፈጥሯዊ ፖሊዮ ነፃ መሆኗን ነው የገለጸው፡፡ የአህጉሪቱ ከፖሊዮ ነጻ መባል ለ30 ዓመታት ፖሊዮን ለማጥፋት የተካሄደው ዘመቻ ወሳኝ እርምጃ ነውም…