Fana: At a Speed of Life!

የዋይት ሃውስ ሰራተኞች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ተቋሙ ሰራተኞቹ ላይ የፊት ማስክ የመጠቀም ግዴታ ጣለ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩናይትድ ስቴትስ በሁለት የዋይት ሃውስ ሰራተኞች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ተቋሙ ሰራተኞቹ ላይ የፊት ማስክ የመጠቀም ግዴታ ጣለ። ዋይት ሃውስ እንዳስታወቀው የትኛውም ሰራተኛ ወንበሩ ላይ ሲቀመጥ ካልሆነ በስተቀር በየትኛውም እንቅስቃሴው…

በሩስያ የመተንፈሻ መሳሪያ ከመጠን በላይ በመሞላቱ በደረሰ ቃጠሎ አምስት የኮሮናቫይረስ ህመምተኞች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩስያ ከመጠን በላይ በተሞላ የመተንፈሻ መሳሪያ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ አምስት በጽኑ ህሙማን ክፍል ሲታከሙ የነበሩ የኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። የመተንፈሻ መሳሪያዎች አቅማቸው ውስን በመሆኑና ከመጠን በላይ በመሞላታቸው…

ለኮሮናቫይረስ ክትባት ማፈላለግ ስራ የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ የዓለም ጤና ድርጅት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኮሮናቫይረስ መከላከያ ክትባት የማፈላለግ ስራውን ለማፋጠን የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ የዓለም ጤና ድርጅት ጥሪ አቀረበ። ከ7 እስከ 8 የሚሆኑ የተለያዩ አይነት ክትባቶች ተመርጠው እየተሰራባቸው መሆኑንም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር…

ደቡብ ኮርያ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ኮርያ መንግሥት ከሀገሪቱ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች። ድጋፉ 28 ሺህ 33 የመመርመሪያ ኪቶች፣ 150 ሺህ 400 የፊት ጭንብል፣ 60 ሺህ ዶላር የሚያወጣ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ ጋር በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸው ኖርዌይ ከኢትዮጵያ ጎን መቆሟን እና ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥል እንደገለጹላቸው በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። ጠቅላይ…

አየር መንገዱ ለሱዳን እና ሶማሊያ 10 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሱዳን እና ሶማሊያ የኮቪድ19 የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ። አየር መንገዱ 7 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ለሱዳን እንዲሁም 3 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ደግሞ ለሶማሊያ አጓጉዟል። የህክምና ቁሳቁሶቹ…