በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከ500 ሺህ በላይ ሰዎች ሊሞቱ ይችላሉ – የዓለም የጤና ድርጅት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በሽታ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎች ሊሞቱ እንደሚችሉ የዓለም የጤና ድርጅት አስጠነቀቀ።
የዓለም ጤና ድርጅት ከተመድ ኤድስ ክንፍ ጋር ያደረገው የዳሰሳ ጥናት…