Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመሩትና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…

በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን የመከላከል ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተሰራው ስራ የሚገመግም መድረክ እየተካሄደ ነው።   ግምገማው የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ነው እየተካሄደ ያለው።…

በኒጀር በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 20 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ ቲላበሪ በተባለው ግዛት በሚገኙ የተለያዩ መንደሮች የተፈጸመ መሆኑንም ነው ባለስልጣናቱ ያስታወቁት። በአካባቢው የሚንቀሳቀሱትና…

ዳግም ያገረሸው የደቡብ ኮሪያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ፈጥሯል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዳግም እያንሰራራ መሆኑ ተነገረ። በሀገሪቱ ዛሬ ብቻ 35 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸው፤ በአጠቃላይ በ48 ሰዓታት ውስጥ በሀገሪቱ 69 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው የተገለፀው። አብዛኛዎቹ…

ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት የመንገዶች ግንባታ ስራ አፈፃፀም 70 በመቶ ማሳካቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የ2012 በጀት አመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ዛሬ ገምግሟል፡፡ ባለፋት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የመደበኛ ስራዎች አፈጻጸም ፣ የማሻሻያ ስራዎች ክንውን ፣ የለውጥ ስራዎች አተገባበር እና…

በኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር የኮሮና ቫይረስ ሊያስከትል የሚችለውን ጫና መቀነስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር የጋራ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። በዚህም በኢትዮ-ጅብቲ ኮሪደር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሊያስከትል የሚችለውን ጫና ለመቀነስና ሎጂስትክሱን ለማሳለጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት…

በመዲናዋ ለችግር የተጋለጡ ከ40 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚደርግ መርሃግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለችግር የተጋለጡ ከ40 ሺህ በላይ ዜጎችን"የኔ ቤተሰብ"በሚል ተጠቃሚ የሚሆኑበት መርሀግብር ይፋ ሆነ።   በድር ፋውንዴሽን የተባለ አገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅት አማካኝነት”የኔ ቤተሰብ” በሚል በኮቪድ -19…