ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በመጭው ሐምሌ ወር የመጀመር እቅዷን ተግባራዊ እንደምታደርግ ገለፀች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመሩትና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ…