Fana: At a Speed of Life!

የጉራግኛ የፊደል ገበታ በ2013 ዓ.ም በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የቅድመ መደበኛ ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጊኛ የፊደል ገበታ በ 2013 ዓ.ም በሁሉም ወረዳዎች በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የቅድመ መደበኛ ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ።   የፊደል ገበታዉ ለሙከራ የቅድመ መደበኛ ተማሪዎች የሚማሩ ሲሆን…

በወታደራዊ ሳይንስና የአመራር ጥበብ የሰለጠኑ እጩ መኮንኖች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜጀር ጀነራል ሀየሎም አርዓያ ወታደራዊ አካዳሚ በወታደራዊ ሳይንስና የአመራር ጥበብ ያሰለጠናቸውን እጩ መኮንኖች በም/መ/አ ማዕረግ ዛሬ አስመርቋል።   ጀነራል ብርሀኑ ጁላ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ተመራቂዎች የኢትዮጵያን ብሄራዊ…

የሀገርን ሰላም በማስፈን የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ግቡን እንዲመታ የሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም በማስፈን የዲሞክራሲ ግንባታ ሂደት ግቡን እንዲመታ የሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ። በሀገር ሰላምና በዲምክራሲ ግንባታ ዉስጥ የሴቶች ተሳትፎ በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ የሴቶች ኮንፍረንስ ተካሄዷል። በኮንፍረንሱ…

የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች…

የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የታላቁ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው። በቅርቡ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ 33 ሚሊዮን ብር ቦንድ የገዙት ባለሀብቱ አቶ…

ቲክቶክ የትራምፕ እገዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወስድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ቲክቶክ የዶናልድ ትራምፕ እገዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ፡፡ የቻይናው ተንቀሳቃሽ ምስል አጋሪ ቲክቶክ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኩባንያው በአሜሪካ እንዳይሰራ የጣሉትን እገዳ ለመቃወም ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ማስታወቁ…