የዜና ቪዲዮዎች ሁላችንም የጋራ ጠላት ተጋፍጠናል፤ ለየግል በሚደረግ ትግል ቫይረሱን ማሸነፍ አይቻልም- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ Meseret Demissu May 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=UaIUDEc7L7I
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከ500 ሺህ በላይ ሰዎች ሊሞቱ ይችላሉ – የዓለም የጤና ድርጅት Meseret Demissu May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በሽታ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎች ሊሞቱ እንደሚችሉ የዓለም የጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። የዓለም ጤና ድርጅት ከተመድ ኤድስ ክንፍ ጋር ያደረገው የዳሰሳ ጥናት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ከደቡብ ክልል የዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክትም “የደቡብ ብሔሮች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 2 ሺህ 424 የላብራቶሪ ምርመራ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2424 የላብራቶሪ ምርመራ አስራ አንድ (11) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ የሁሉም እድሜያቸው ከ19 እስከ 47 ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ መንግስት ያስቀመጠውን የክፍያ መመሪያ ለተላለፉ 21 የግል ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ Tibebu Kebede May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ያስቀመጠውን የክፍያ መመሪያ ለተላለፉ 21 የግል ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁላችንም የጋራ ጠላት ተጋፍጠናል፤ ለየግል በሚደረግ ትግል ቫይረሱን ማሸነፍ አይቻልም- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ Tibebu Kebede May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትብብር እንጂ በግል በሚደረግ ትግል የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ማሸነፍ እንደማይቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ ትብብርን በማስመልከት ባቀረበው ጥሪ በማስመልከት…
ፋና ስብስብ በምስራቅ አፍሪካ ተወዳጅ እየሆነ የመጣው ኮሮናቫይረስ ጸጉር አሰራር Meseret Demissu May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በምስራቅ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ቅርጽ የመሰለ የጸጉር አሰራር ተወዳጅነት እያደገ መምጣቱ ተነግሯል። ለማደጉ ምክንያት ደግሞ የፀጉር አቆራረጥ ቅርፁን ለመፍጠር እና ከሌሎች አሠራር ይልቅ ዋጋው በ90 በመቶ ርካሽ በመሆኑ ነው ተብሏል። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና ቢሮ ገብተው እንዲሰሩ ከተፈቀደላቸው የመንግስት ሰራተኞች ውጭ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት የሚጠቀሙ ሰራተኞች ከተገኙ መታወቂያቸውን እንደሚነጠቁ ተገለጸ Meseret Demissu May 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየተቋማቱ ወደ ቢሮ በመግባት እንዲሰሩ ከተለዩት የመንግስት ሰራተኞች ውጭ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት የሚጠቀሙ ሰራተኞች ከተገኙ መታወቂያ የሚነጠቁ መሆኑን የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። በኢትዮጵያ…
ፋና 90 ሰዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ የሚያስችለው መተግበሪያ በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች Meseret Demissu May 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=bqV3H9K1Dx8
ፋና 90 የሰንጋ ተራ ነዋሪዎች የእርስ በርስ መተጋገዝ Meseret Demissu May 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9iOtIkv7Tq4