በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመቆጣጠርና ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይዛመት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ባለበት ለመቆጣጠርና ወደ አማራ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ክልሎች በመዛመት ሰብል ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአሁኑ ወቅት የበረሃ አንበጣው…