የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ተመስገን ጥሩነህ የጣና በለስ ስኳር ፕሮጀክትን ጎበኙ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የጣና በለስ ስኳር ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። የጣና በለስ ስኳር ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አቶ አንተነህ አሰጌ እንዳሉት በፕሮጀክቱ 203 ቻይናውያንና 306…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀጣዩ አመት የትምህርት ምዝገባ ነሃሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ይጀመራል Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባን ከነሃሴ 20 ቀን ጀምሮ ማካሄድ እንደሚቻል አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ቤቶች ምዝገባውን ሲያካሂዱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 1 ሺህ 472 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ18 ሺህ 851 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 472 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ14 ሰዎች ህይወት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የ2013 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ነገ ይጀመራል Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ2013 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ነገ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ምዝገባው በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከነገ ነሀሴ 19 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተገቢውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የስነ ምግባር ችግር በታየባቸው የፌደራል ፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ መንግስቱንና የህዝብን ሰላም በመጠበቅ ሂደት ውስጥ የስነ ምግባር ችግር በታየባቸው የፌደራል ፖሊስ አባላት ላይ የእርምት እርምጃዎች መውሰዱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ2012 ዓ.ም የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሃገር አቀፍ ደረጃ በተጀመረው የኮቪድ 19 የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ እና ምርመራ ዘመቻ እንቅስቃሴ ላይ ውይይት ተደረገ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በሃገር አቀፍ ደረጃ በተጀመረው የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ እና ምርመራ ዘመቻ እንቅስቃሴ ላይ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና 172 ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ክትባት ዕቅድ ላይ እየተሳተፉ ነው – የዓለም ጤና ድርጅት Meseret Awoke Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 172 ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተዘጋጀው እቅድ ላይ እየተወያዩ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በሰጡት መግለጫ አሁን ላይ አስቸኳይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የትራምፕ ከፍተኛ አማካሪ ኬሊያን ኮንዌይ ስልጣን ሊለቁ ነው Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራምፕ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ኬሊያን ኮንዌይ ስራቸውን እንደሚለቁ አስታወቁ፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቀኝ እጅ ናቸው የሚባሉት ኮንዌይ በፈረንጆቹ ነሃሴ ወር መጨረሻ ላይ ከነጩ ቤተ መንግስት እለቃለሁ ብለዋል፡፡ የእርሳቸው ከስልጣን መልቀቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን ክርስቲያን አውር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ እና በጀርመን መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በትብብር እንደሚሠሩ…
የዜና ቪዲዮዎች የ2012 ዓ/ም የዲፕሎማሲው ውጤት Meseret Awoke Aug 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=XjSw9L_Ktjs