የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ ሪፎርም ፍኖተ ካርታ የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ ሪፎርም ፍኖተ ካርታ የተመለከተ ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ ላይ የገንዘብ ሚኒስቴርን ጨምሮ ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ናቸው፡፡
የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር…
በጠንካራ መንግስት አመራር ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምእራፍ ማሻገር
https://www.youtube.com/watch?v=1UoSPy7F2Jg
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በፕሮፌሰር መስፍን ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮፌሰር መስፍን ትልቅ የእውቀት አባት፣ ቁርጠኛ ሰላማዊ ታጋይ፣ የሰብዓዊ መብት…
ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆኖ ራሱን ከሰንደቅ አላማና መለዮ ጋር ሁልጊዜ በመርህ የሚሰራ ሰራዊት ለመገንባት የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፌደራል ፖሊስ…
የፌዴራል ፖሊስ ሪፎርም እና ውጤቱ ላይ የተደረገ ውይይት
https://www.youtube.com/watch?v=6F6ziMLj2wY
299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው በትናንትናው እለት ተመልሰዋል።
ኢትዮጵያውያኑ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ያለ ህጋዊ ሰነድ የገቡና በጅዳ ከተማ በእስር ላይ የነበሩ ናቸው ነው የተባለው።
ከሳዑዲ መንግስት ጋር በመተባበር ወደ ሀገራቸው…
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጂኦግራፊ መምህር፣ ፖለቲከኛ፣ ደራሲ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የነበሩት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድም በፕሮፌሰር መስፍን እረፍት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።…
የትራንስፖርት ዘርፉን ወደ ታዳሽ ሃይል ማሻገር ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ
https://www.youtube.com/watch?v=yPLlGV7nWCU