Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከቤልጂየም ንጉስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቤልጅየም ንጉሥ ፊሊፕ ሌኦፖልድ ሉዊ ጋር በስልክ ተወያዩ። ፕሬዚዳንቷ ከንጉሱ ጋር ሁለቱ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እያደረጉት ስለሚገኘው ጥረትን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 02፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ክቡር ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር ትናንት ግንቦት 1 ቀን 2012 ዓም በጁባ ተገኝተው በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 29 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፤ ግንቦት 02፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሠዓታት ውስጥ 2 ሺህ 171 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ29 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከልም 21 በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንኪኪ ያላቸው ናቸው። ስምንቱ ደግሞ የውጭ…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን አለፈ፡፡ በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን ሰዎች በላይ መያዛቸውን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመለክታል፡፡ በቻይናዋ ዉሃን ግዛት መነሻውን ያደረገው…

የትኛውም ኃይል የህዳሴ ግድብ ግንባታን ማስቆም አይችልም – የምዕራብ ዕዝ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር እንዲሳለጥ የምዕራብ ዕዝ ፈርጀ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የዕዙ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ ተመስገን ገለፁ። ጀኔራል መኮንኑ በግድቡ አካባቢ ፀጥታን…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የምግብ እጥረት እንዳያጋጥም ተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል ይመረታል- አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የምግብ እጥረት እንዳይፈጠር ከመኸር ምርት በተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል እንደሚመረት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ገለጹ። 50 ሚሊዮን ኩንታል አትክልትና ፍራፍሬ ማምረት መጀመሩም ነው የተገለጸው።…

ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ቀናት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና በንግድ ማጭበርበር  ከ40 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ  ዕቃዎች በቁጥጥር ስር  መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። ከሚያዝያ 26 እስከ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ከተያዙት የገቢና ወጪ…

ሚኒስቴሩ የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በዘርፍ የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሂዷል። ሚኒስቴሩ ውይይቱን ከክልሎች እና ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር  በቪድዮ ኮንፍረስ  ያካሄደ ሲሆን÷በውይይቱም በእቅድ አፈጻጸም ወቅት…