የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከቤልጂየም ንጉስ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቤልጅየም ንጉሥ ፊሊፕ ሌኦፖልድ ሉዊ ጋር በስልክ ተወያዩ። ፕሬዚዳንቷ ከንጉሱ ጋር ሁለቱ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እያደረጉት ስለሚገኘው ጥረትን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 02፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ክቡር ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር ትናንት ግንቦት 1 ቀን 2012 ዓም በጁባ ተገኝተው በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 29 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል Meseret Awoke May 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፤ ግንቦት 02፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሠዓታት ውስጥ 2 ሺህ 171 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ29 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከልም 21 በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንኪኪ ያላቸው ናቸው። ስምንቱ ደግሞ የውጭ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን አለፈ Meseret Awoke May 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን አለፈ፡፡ በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ4 ሚሊዮን ሰዎች በላይ መያዛቸውን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመለክታል፡፡ በቻይናዋ ዉሃን ግዛት መነሻውን ያደረገው…
የሀገር ውስጥ ዜና የትኛውም ኃይል የህዳሴ ግድብ ግንባታን ማስቆም አይችልም – የምዕራብ ዕዝ Tibebu Kebede May 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለ አንዳች የፀጥታ ችግር እንዲሳለጥ የምዕራብ ዕዝ ፈርጀ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የዕዙ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ተስፋዬ ተመስገን ገለፁ። ጀኔራል መኮንኑ በግድቡ አካባቢ ፀጥታን…
ፋና 90 የሁሉም ሰው ትኩረት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን መግታት ሊሆን ይገባል -የሶማሌ ክልል ኡጋዞች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ምሁራን Tibebu Kebede May 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=wsVqoVFlNy4
ፋና 90 አቶ ዛዴግ አብረሃ በምርጫና የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ ይህን ይላሉ Tibebu Kebede May 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=bhBVGlcdbXw
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የምግብ እጥረት እንዳያጋጥም ተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል ይመረታል- አቶ ዑመር ሁሴን Meseret Demissu May 9, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የምግብ እጥረት እንዳይፈጠር ከመኸር ምርት በተጨማሪ 40 ሚሊዮን ኩንታል ሰብል እንደሚመረት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ገለጹ። 50 ሚሊዮን ኩንታል አትክልትና ፍራፍሬ ማምረት መጀመሩም ነው የተገለጸው።…
ቢዝነስ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ Meseret Demissu May 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ቀናት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና በንግድ ማጭበርበር ከ40 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። ከሚያዝያ 26 እስከ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ከተያዙት የገቢና ወጪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ Meseret Demissu May 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በዘርፍ የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሂዷል። ሚኒስቴሩ ውይይቱን ከክልሎች እና ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በቪድዮ ኮንፍረስ ያካሄደ ሲሆን÷በውይይቱም በእቅድ አፈጻጸም ወቅት…