Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ፓርቲዎች ከምርጫ ጋር ተያይዞ እየተነሱ ላሉ ችግሮች ኢ-ህገመንግስታዊ መፍትሔዎችን እንደማይቀበሉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከፓርቲ ወይም ከቡድን ፍላጎት በመውጣት የሀገሪቱን ችግሮች ለመቅረፍ እና ሀገራዊ ለውጡን ለማስቀጠል በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን አስታወቁ። የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ)፣…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኢስቶኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋችው ከኢስቶኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡርማስ ሬይንሳሉ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በትብብር መከላከል…

በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአፍሪካ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያው ዓመት ህይዎታቸው ሊያልፍ ይችላል – የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ከ83 ሺህ እስከ 190 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በመጀመሪያው ዓመት ብቻ ህይዎታቸው ሊያልፍ እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። ድርጅቱ ትናንት ባወጣው መግለጫ በአፍሪካ ሃገራት ቫይረሱን ለመከላከል የወጡ መመሪያና…

በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ። ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው መነሻውን ከምራብ ጎንደር ዞን ምድረ ገነት ከተማ አስተዳደር ወደ ጎንደር ከተማ ባደረገ የጭነት ተሽከርካሪ አይሱዙ…

የሻምቡ ባኮ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኘው የሻምቡ ባኮ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ስራ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ። መንገዱ 60 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን 993 ሚሊየን 280 ሺህ 400 ብር ወጪ ተደርጎበታል።…

ኮሚሽኑ ተቋማት የኮቪድ19 ወረርሽኝን ከመከላከል ጎን ለጎን ሙስናን መከላከል ላይ ትኩረት ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ከመከላከል ጎን ለጎን ተያይዘው የሚመጡ የሙስና ተግባራትን መከላከል ላይ ሊዘናጉ እንደማይገባ የፌደራል ጸረ ሙስና ኮሚሽን አሳሰበ። መንግስት ህዝቡን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተከሰተው…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 194 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ1 ሺህ 861 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው አስታወቀ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሴቶች ሲሆኑ፥ እድሜያቸው ከ23 እስከ 33 አመት…

የትራንስፖርት ዘርፉን በማዘመን ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ዘመናዊ የአገልግሎት ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በማዘመን ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ የአገልግሎት ስርዓትን በይፋ አስጀመረ። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት…