Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች በኢንቨስትመንት ዘርፍ እየተሳተፉ ላሉ አርሶ አደሮችና አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች በኢንቨስትመንት ዘርፍ እየተሳተፉ ላሉ ግንባር ቀደም አርሶ አደሮችና አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት እውቅና ተሰጠ። የእውቅና ስነስርዓቱ በጅማ ከተማ የተዘጋጀ ሲሆን፥ ከጅማ፣ ቡኖ በደሌና ኢሉ አባቦራ ዞኖች በቡና፣…

ኮቪድ -19 በዩናይትድ ስቴትስ የስራ አጦች ቁጥር በከፋ ሁኔታ እንዲያሻቅብ አድርጓል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኮሮናቫይረስ ሀገሪቱ በበርካታ አስርት ዓመታት ውስጥ አይታው የማታውቀው የስራ አጥ ቁጥር እንዲኖራት አድርጓል። ሀገሪቱ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመቆጣጠር ብላ እንቅስቃሴን በመገደቧ ብቻ ስራቸውን ያጡ ዜጎች ቁጥር እጅግ ከፍተኛ መሆኑ…

አሜሪካ ኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭትን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ከ37 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አድርጋለች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭትን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ እስካሁን ከ37 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አድርጋለች። ድጋፉ በዋናነት ኮቪድ19ኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችልና የማህበረሰቡን ተጋላጭነት ለመቀነስ እንዲሁም…

በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ በደረሰ የመሬት ናዳ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ ጎሮዜ ቀበሌ ትናንት በተከሰተ የመሬት ናዳ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ። ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከልም እስካሁን የ5 ሰዎች አስከሬን መገኘቱ ነው የተገለፀው። የመሬት ናዳው በስድስት የመኖሪያ ቤቶች ከእነ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…

ለገበያ እንዳይቀርብ የተከለከለ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለገበያ እንዳይቀርብ የተከለከለ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 15 ሺህ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ሲሸጡ የነበሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸው የኮቪድ19 ወረርሽኝን መከላከል በሚቻልባቸው አግባቦች ዙሪያ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። ጠቅላይ…

የሚኒስትሮች ኮሚቴ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመግታት የሚያግዙ እና ተጨማሪ የአሰራር ማሻሻያ የሚጠይቁ መመሪያዎች አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ኮሚቴ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመግታት የሚያግዙ እና ተጨማሪ የአሰራር ማሻሻያ የሚጠይቁ ሁለት መመሪያዎችን ተወያይቶ ማፅደቁን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አመራሮች ጋር ተወያዩ

አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኮቪድ19 ወረርሽኝን በተመለከተ ከማህበሩ አመራሮች ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ማህበሩ ወረርሽኙን በመከላከል ሂደት ውስጥ ያለውን ቁልፍ ሚና የበለጠ…