Fana: At a Speed of Life!

ም/ከ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ኦሮሚያ ወጣቶች ማህበር ጋር በኢሬቻ በዓል አከባበር ዙሪያ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ኦሮሚያ ወጣቶች ማህበር ጋር በኢሬቻ በዓል አከባበር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ዘንድሮ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በውስን ሰዎች እንዲከበር የአባገዳዎች ህብረት…

አርመንያ የጦር ጀቷ በቱርክ መመታቱን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አርመንያ የጦር ጀቷ በአየር ክልሏ ውስጥ በቱርክ ጀት ተመትቶ መውደቁን አስታወቀች፡፡ ሰሞኑን አርመንያና አዘርባጃን በተራራሟ ናጎርኖ ካራባኽ ክልል ምክንያት ወደ ጦርነት ገብተዋል፡፡ በሦስት ቀናት ውስጥ ንጹኀንን ጨምሮ 100 ሰዎች መሞታቸው…

የፌዴራል መንግስቱ ህጋዊነት ከከሰረው ቡድን ቅዥት ሳይሆን ከህገ መንግስቱ እና ከኢትዮጵያ ህዝቦች የመነጨ ነው – ዶክተር ዓለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር አለሙ ስሜ የፌዴራል መንግስቱ ህጋዊነት ከከሰረው ቡድን ቅዥት ሳይሆን ከህገ መንግስቱ እና ከኢትዮጵያ ህዝቦች የመነጨ መሆኑን ገለጹ፡፡ ዶክተር አለሙ ስሜ ከፋና…