በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 23 ሺህ በልጧል
አዲስ አበባ ፣ነሃሴ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ23 ሺህ በልጧል፡፡
በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 1ሺህ 829 ሰዎች ውስጥ 1ሺህ18 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ በአጠቃላይም በመዲናዋ 23ሺህ 120 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን…
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 829 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 17 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 23 ሺህ 35 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 829 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 37 ሺህ 665…
ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ስርጭት ለመከላከል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ነሃሴ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው ለወባ ተጋላጭ በሆኑ 2 ነጥብ 8 ቤቶች…
የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የትብብር ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ስንተባበር ምን ማሳካት እንደምንችል ያስተማረ ፕሮጀክት ነው” ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
አሁን ላይ ግድቡ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ እየተሸጋገረ በመሆኑ ዜጎች የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው…
የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታና የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ #ፋና ጤና
https://studio.youtube.com/video/c0iCl-VlSis/edit/basic
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከአንድ ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳትፈዋል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እስካሁን ከአንድ ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ መሆናቸውን የሴቶች፡ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሴቶች፡ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሕይወት ኃይሉ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስን…
የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት በሊቢያ አስቸኳይ የተኩስ አቁም ማድረጉን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስታቱ ድርጅት እውቅና የተሰጠው የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት በመላ ሃገሪቱ ከዛሬ ጀምሮ አስቸኳይ የተኩስ አቁም ማድረጉን አስታወቀ፡፡
መቀመጫውን ሊቢያ ያደረገው የአልሳራጅ አስተዳደር ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላትን ሲርጥ…
በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት መጀመሩን የኩባንያው ተወካይ ሥራ አስኪያጅ ዳዊት አውደው አስታወቁ።
ፋብሪካው በ80 በመቶ የመሥራት አቅሙ ማምረት ሲጀምር እስከ 1 ሚሊየን 500 ሺህ…