ም/ከ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ኦሮሚያ ወጣቶች ማህበር ጋር በኢሬቻ በዓል አከባበር ዙሪያ ውይይት አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ኦሮሚያ ወጣቶች ማህበር ጋር በኢሬቻ በዓል አከባበር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡
በድምቀት የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ዘንድሮ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በውስን ሰዎች እንዲከበር የአባገዳዎች ህብረት…