አቶ በረከት ስሞኦን የስድስት እንዲሁም አቶ ታደሰ ካሳ የስምንት አመት እስራት ተወሰነባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ በረከት ስሞኦን የስድስት እንዲሁም በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ ደግሞ የስምንት ዓመት የእስር ፍርድ ወሰነ።
ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 28 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ዓቃቤ ህግ ያቀረባቸውን የቅጣት ማክበጃ እና…