Fana: At a Speed of Life!

አቶ በረከት ስሞኦን የስድስት እንዲሁም አቶ ታደሰ ካሳ የስምንት አመት እስራት ተወሰነባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ በረከት ስሞኦን የስድስት እንዲሁም በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ ደግሞ የስምንት ዓመት የእስር ፍርድ ወሰነ። ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 28 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ዓቃቤ ህግ ያቀረባቸውን የቅጣት ማክበጃ እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመስኖ ልማት የስንዴ ምርታማነትን ለመጨመር መታቀዱን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስንዴን ከውጭ በማስገባት ፈንታ በመስኖ በማልማት ምርታማነት ለመጨመር መታቀዱን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከፍተኛውን የስንዴ መጠን ለማምረት ከሚችሉ ሀገራት መካከል መሆኗን…

በመዲናዋ ለ44 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ቤት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለ44 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ቤት አስተላለፈ። በዚህም 185 ቤተሰቦችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚቻል ነው የተገለጸው። ክፍለ ከተማው ከዚህ ባለፈም ለሙስሊም…

በህንድ በደረሰ የባቡር አደጋ የ15 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በደረሰ የባቡር አደጋ የ15 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተነገረ። በደቡብ ምዕራብ ህንድ የእቃ ጫኝ ባቡር ላይ በደረሰው አደጋ ከሞቱት በተጨማሪ 2 ሰዎች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው። አደጋው የደረሰባቸው ሰዎች በጃልያ አካባቢ በሚገኝ ብረት…

በአማራ ክልል ከውጭ ሀገራት በየብስና በትራንዚት ወደ ክልሉ የሚገቡ የውጭ ተመላሾች  ለኮቪድ-19 መስፋፋት ስጋት መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮቪድ-19 መከላከልና መቆጣጠር ስራ ከውጭ ሀገራት በየብስና በትራንዚት ወደ ክልሉ የሚገቡት የውጭ ተመላሾች  ስጋት መሆናቸው ተገለፀ። በአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽና መልሶ ማቋቋም ባለሙያ አቶ ሀይሉ አያሌው…

ሃገራት ገደቦች መላላት መጀመራቸውን ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ሁለተኛ ዙር ይስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገራት የጣሉትን ገደብ ማላላት መጀመራቸውን ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ሁለተኛ ዙር ይስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል። በአሜሪካ የተወሰኑ ግዛቶችና የአውሮፓ ሃገራት የተወሰኑ አገልግሎት መስጫ ድርጅቶችና ተቋማት ተከፍተው አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ…

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆይቡት ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 30፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የየፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኮሮና ቫይረስ (COVID 19) ስርጭትን ለመከላከል ቀጣይ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ በማስፈለጉ ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩበትን ጊዜ ለተጨማሪ 22 የስራ ቀናት መራዘሙን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።…

በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መደበኛ የ24 ሰዓት እለታዊ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ ሚኒስቴሩ በደረሰው መረጃ መሰረት በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ…