Fana: At a Speed of Life!

የዴሞክራቱ ዕጩ ጆ ባይደን የዶናልድ ትራምፕን የጨለማ ዘመን እንዲያበቃ እሰራለሁ አሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራቶች እጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይዳን የ2020 የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ካሸነፉ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የጨለማ ዘመን እንዲያበቃ እሰራለሁ ሲሉ ቃል ገብተዋል። ጆ ባይዳን ላለፉት አራት ዓመታት አሜሪካን ያስተዳደሯት ዶናልድ ትራምፕ…

የዓለም ጤና ድርጅት እና ዩኒሴፍ በአፍሪካ ትምህርት ቤቶች ዳግም እንዲከፈቱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት አድን ድርጅት የአፍሪካ ሃገራት ትምህርት ቤቶችን ዳግም እንዲከፍቱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ድርጅቶቹ ረዘም ላለ ጊዜ ትምህርት ቤቶችን መዝጋት በተማሪዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንደሚያስከትል…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታ ስራ ላይ እየተሳተፉ ላሉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታ ስራ ላይ እየተሳተፉ ላሉ አካላት ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ በመስቀል አደባባይ የሚካሄደውን ሥራ በወቅቱ ለማጠናቀቅ ሌት እና ቀን…

አቶ ሽመልስ በክላስተር የታረሰ የእርሻ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ በክላስተር የታረሰ የቦሎቄ ማሳ ጎበኙ።   አርሶ አደሮቹ ከዚህ ቀደም በተበታተነ መልኩ ይሰራ የነበረውን አሰራር በመተው…

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና አቶ ተስፋዬ በልጅጌ የመስቀል አደባባይን ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በመስቀል አደባባይ እየተገነባ ያለውን የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል…