ፍርድ ቤቱ የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለመስከረም 26 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቶ ልደቱ አያሌውን የ100 ሺህ ብር ዋስትና ትዕዛዝን ያገደው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በምስራቅ ሸዋ ዞን ተዘዋዋሪ ምድብ ችሎት ዛሬ ክርክር የተካሄደበት የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለመሰከረም 26 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።…