Fana: At a Speed of Life!

የፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተያዘው የ10 አመት መሪ የልማት እቅድ ውጤታማነት የሲቪክ ማህበራቱ ሚናቸውን እንዲወጡ ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ከሚሽን የተያዘው የ10 አመት መሪ የልማት እቅድ ውጤታማነት የሲቪክ ማህበራቱ ሚናቸውን እንዲወጡ ጠየቀ:: ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ጋር በመሪ እቅዱ ላይ እየተወያየ ሲሆን፥ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍፁም አሰፋ…

አርቲስት ሃጫሉ ሲገደል  አብራው የነበረችው ላምሮት ከማል ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርባለች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በሰኔ 22 ቀን 2012 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 3 ሰዓት አካባቢ በገላን ኮንዶሚኒየም አካባቢ  አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲገደል  አብራው የነበረችው ላምሮት ከማል ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርባለች። መርማሪ ፖሊስ ግለሰቧ ከአርቲስት ሃጫሉ ግድያ ጋር…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ሲሉ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የቦርድ አባላትና የፕሮጀክቱ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ሪፖርት በቀረበላቸው ወቅት…

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቀጣይ ሁለት ወራት በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ። ምክትል ከንቲባዋ በውይይቱ ላይም በቀጣይ ትኩረት ተደርጎ…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። ለፕሬዝደንቷ የሹመት ደብዳቤ ያቀረቡት የግሪክ፣ የጀርመን፣ የሱዳን እና የሞሪታኒያ አምባሳደሮች ናቸው። አምባሳደሮቹ…

በሻሸመኔ ዛሬ ጠዋት በጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ የውስጥ ለውስጥ የጸጥታ ስራን በማከወን ላይ በነበሩ ጸጥታ አስከባሪዎች ላይ ቦምብ በወረወረ የኦነግ ሸኔ አባል ላይ እርምጃ መወሰዱን ፖሊስ ገለፀ። ዛሬ ከጠዋቱ አንድ ሰአት ተኩል አከባቢ በሻሸመኔ ከተማ 01 ወይም አዋሾ ቀበሌ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሸዋ የሚከናወነውን የመልሶ ማቋቋም እንቅስቃሴ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ ባለፈው ሰሞን በነበረው ሁከትና ግርገር የተጎዳውን ንብረት መልሶ የማቋቋሙ ስራ በምን ደረጃ ላይ እንዳለ ጎብኝቷል። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት የክልሉን መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን…

የአንድ ቋት መጠጥ ውሃና ስነ-ንፅህና ብሔራዊ መርሃ ግብር የ2012 አፈጻጸም ተገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያና ሁለተኛ ዙር የአንድ ቋት መጠጥ ውሃና ስነ-ንፅህና ብሔራዊ መርሃ ግብር (One Wash National Program) የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ…

በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ449 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ 449 ሺህ 700 የአሜሪካ ዶላር መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። ገንዘቡ የተያዘው በሁመራ መስመር በሦስት የኢትዮጵያ ዜግነት ባላቸው ግለሰቦች ከሀገር ለማስወጣት ሲሞከር መሆኑ ተገልጿል።…