Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መደበኛ የ24 ሰዓት እለታዊ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ ሚኒስቴሩ በደረሰው መረጃ መሰረት በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ…

አብን ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ። የአብን ብሔራዊ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ  ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ፓርቲው  የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የዜጎችን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲና በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ መራዘም ዙሪያ መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ መራዘም ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በኮቪድ-19 እና…

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የምርጫው መራዘም እንደሚደግፉ ፓርቲዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የምርጫውን መራዘም እንደሚደግፉ በጋምቤላ ክልል የሚገኙ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ገለጹ። ብልጽግናን ጨምሮ በክልሉ የሚገኙ አራት ተፎካካሪ ፓርቲዎች በምርጫና በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ትናንት በጋምቤላ ከተማ ተወያይተዋል።…