የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ Tibebu Kebede May 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መደበኛ የ24 ሰዓት እለታዊ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ ሚኒስቴሩ በደረሰው መረጃ መሰረት በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ…
ኮሮናቫይረስ በፋብሪካዎች ውስጥ ያሉ ሰራተኞችና የኮቪድ-19 ጥንቃቄ Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=JXmM76kThm0&t=59s
ፋና 90 ድጋፍ ለችግርና ለጥቃት ለተዳረጉ ሴቶች Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=THu9YZXd-oc&t=155s
ፋና 90 ከክልሎች በሪፈራል የሚመጡ ታካሚ እናቶች Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Ty_IbAzPR_4&t=15s
ፋና 90 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኢኮኖሚያዊ ጫናን ለመቀነስ የነደፈው ስትራቴጂ Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=v2ZfN0k9CbU&t=124s
ፋና 90 አላግባብ የዋጋ ጭማሪ በዘይትና በዱቄት ምርት Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=T5XVqwtWGtE&t=35s
ፋና 90 የማስክ አጠቃቀም በትራንስፖርት ላይ Meseret Demissu May 7, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8Jbxsa936YM&t=22s
የሀገር ውስጥ ዜና አብን ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት እንደሌለው ገለፀ Meseret Demissu May 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት እንደሌለው ገለፀ። የአብን ብሔራዊ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ፓርቲው የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የዜጎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲና በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ መራዘም ዙሪያ መግባባት ላይ ደረሱ Tibebu Kebede May 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ መራዘም ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በኮቪድ-19 እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የምርጫው መራዘም እንደሚደግፉ ፓርቲዎች ገለጹ Tibebu Kebede May 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የምርጫውን መራዘም እንደሚደግፉ በጋምቤላ ክልል የሚገኙ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ገለጹ። ብልጽግናን ጨምሮ በክልሉ የሚገኙ አራት ተፎካካሪ ፓርቲዎች በምርጫና በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ትናንት በጋምቤላ ከተማ ተወያይተዋል።…