ፋና 90 ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይተዋል Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=wmDlkl_f7Gs
ፋና 90 የፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተያዘው የ10 አመት መሪ የልማት እቅድ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ድርጅቶች ጋር የመከረ ሲሆን ለእቅዱ ውጤታማነት የሲቪክ ማህበራቱ… Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=cJKE1GONrB4
ፋና 90 በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሻሸመኔ ያደረገው ጉብኝት Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=aQPjgjaAa78
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 778 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 20 ሰዎች ህይወት አልፏል Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 21 ሺህ 456 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 778 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 35 ሺህ 836…
የዜና ቪዲዮዎች ኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ሲሉ ገለጹ Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=YP-x_usm4fU
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የጀመረችውን የፖለቲካ ሽግግር ስኬታማ ለማድረግ የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮ ልትካፈል ይገባል- ምሁራን Tibebu Kebede Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የፖለቲካ ሽግግር ስኬታማ ለማድረግ የሌሎች ሀገራትን ተመክሮ መካፈል እንደሚገባ ፋና ብሮድካሰቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የህግና ፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ። በዘርፉ ጥናት ያደረጉ ምሁራኑ፥ ሀገራት…
ቢዝነስ አዋሽ ባንክ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ Feven Bishaw Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዋሽ ባንክ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ አከናወነ። ባንኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ቦንድ በመግዛትና ገንዘብ በመለገስ አስፈላጊውን የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአውስትራሊያ አየር መንገድ 2 ቢሊየን ዶላር ዓመታዊ ኪሳራ እንዳጋጠመው ገለጸ Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ኳንታስ የተባለው የአውስትራሊያው አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ 2 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ዓመታዊ ኪሳራ እንዳጋጠመው ገለጸ። የኳንታስ ግሩፕ ሥራ አስፈፃሚ አላን ጆይሴ ÷ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የጉዞ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ተመድ የማሊ ወታደሮች የሀገሪቱን ስልጣን መቆጣጠራቸውን አወገዘ Tibebu Kebede Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የማሊ ጦር ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬዬታን በቁጥጥር ስር በማዋል የሀገሪቱን ስልጣን መያዙን አወገዘ። የማሊ ጦር ባሳለፍነው ማክሰኞ በመንግሥት ላይ ያመፁ ወታደሮች ፐሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬይታ እና ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ጃዋርን ጨምሮ ስምንት ተጠርጣሪዎች ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክር መሰማት ጀመረ Meseret Demissu Aug 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ተረኛ ችሎት አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በስምንት ተጠርጣሪዎች ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክር መሰማት ተጀምሯል። ችሎቱ ባለፈው ቀጠሮ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ለተጠርጣሪዎች እንዲደረግ ሰጥቶ የነበረው…