ፋና 90 በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል ተገለጸ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=n9PgpZuvFeY
ፋና 90 ዓባይ የኢትዮጵያ ህልውና በአርሶ አደሩ ጎጆ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=K9nbtUrXviw
ፋና 90 ከአዕምሮ ህመምተኛ እናታቸው ጋር በጎዳና ላይ ኑሯቸውን የሚገፉት ሁለቱ ታዳጊዎች ድጋፍን ይሻሉ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=5Rv_DiyJZ2A
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል ተገለጸ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል የብሄራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የጎርፍና የመሬት መንሸራተት ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ያሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች…
Uncategorized በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ በኮሮና ቫይረስ ተጨማሪ 17 ሰዎች መያዛቸውን በተመለከተ ዶ/ር ሊያ ታደሰ የሰጡት መግለጫ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=5WPyJAQA7P4
የሀገር ውስጥ ዜና ራሱን ደብቆ ታግቻለሁ በማለት ከቤተሰቡ 120 ሺህ ብር ሊቀበል የነበረው ወጣት በቁጥጥር ስር ዋለ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለተከታታይ ሶስት ቀናት ራሱን ደብቆ ታግቻለሁ በማለት ከቤተሰብ ገንዘብ ሲጠይቅ የነበረው ወጣት በቁጥጥር ስር ዋለ። ነዋሪነቱ በታች አርማጭሆ ወረዳ ዶጋው ቀበሌ የሆነው የ18 ዓመት ወጣት ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሳንጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋርና በጅቡቲ የሚገኙ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች አሰራርና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ጉብኝት ተካሄደ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋርና በጅቡቲ የሚገኙ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች አሰራርና በሂደቱ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ድጋፋዊ ምልከታ ተካሄደ:: በድጋፋዊ ምልከታው የሰላም ሚኒስቴር ፣የጤና ሚኒስቴር ፣የትራንስፖርት ሚኒስቴር ፣ የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር በሁለትዮሽ አጀንዳዎች ላይ ተወያዩ። በውይይታቸውም በየሀገራቱ በሚከናወኑ ኮቪድ19ን የመከላከል መልካም ተሞክሮዎች ላይ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች አገራዊ ምርጫ መራዘሙ ተገቢ መሆኑን ገለፁ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ጊዜ መራዘሙን ተከትሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ ምክክር አደረጉ። ፓርቲዎች በሀገራዊ እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የተካፈሉት የፖለቲካ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶክተር ሊያ Tibebu Kebede May 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ህብረተሰቡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ከግምት በማስገባት የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ። ዶክተር ሊያ ለአዜአ እንደተናገሩት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የላቦራቶሪ…