ኢንጅነር ታከለ ኡማን በማዕድና እና ነዳጅ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሰራተኞችና የስራ ሃላፊዎች እንኳን ደህና መጡ ብለዋቸዋል
https://www.youtube.com/watch?v=GXO9V22f3uw
ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ እንዳይቀመጥ መወሰኑ ፣ ከኤቲም እና ፖስ ማሽን ኦፕሬሽንና አገልግሎት ለግል ተቋማት መፈቀዱ በምጣኔ ሀብት…
https://www.youtube.com/watch?v=qU_elAGGlUU
በማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በተደረገው የምርመራ ዘመቻ በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል
https://www.youtube.com/watch?v=qU5QqikypUE
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 336 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 28 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 21 ሺህ 326 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 336 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ 58…
የሃገሪቱን ደህንነት አደጋ ላይ በመጣል የመንግስትን የደህንነት ሚስጥር በውጭ ላለ የሽብር ቡድን አሳልፈው በመስጠት የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ህውሃት ፅህፈት ቤት የቀድሞ ሃላፊ አቶ ተወልደ ገብረጻዲቅ፣ የህግና ፍትህ ዳይሬክተር አቶ ተስፋለም ይደጉ እና የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የደህንነት ሃላፊ አቶ አጽብሃ አለማየሁን ጨምሮ አምስት ተጠርጣሪዎች ዛሬ በከፍተኛ ፍርድ ቤት…
በማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በተደረገው የምርመራ ዘመቻ በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በተደረገው የኮቪድ-19 የምርመራ ዘመቻ ቀድሞ ከነበረው ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በ80 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የዘመቻውን የእስካሁን አፈጻጸም አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የጤና…
ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ኢንጂነር ታከለ ኡማ አዲስ በተሾሙበት የስራ ቦታ ዛሬ በመገኘት የስራ ርክክብ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመዲናዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የተሾሙት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ላለፉት ሁለት ዓመታት በምክትል ከንቲባነት ካገለገሉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሀላፊነቱን ተረክበዋል።
በከንቲባ ፅህፈት ቤት በተካሄደ…
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለገሱ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን መለገሳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
ገበታ ለሀገር የሁላችንም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዚህ ብሔራዊ ዕቅድ…