የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የክልሉ መንግስት የ2013 በጀት አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ የቀረበለትን የክልሉ መንግስት የ2013 በጀትን በዛሬው እለት አፀደቀ።
የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬም ቀጥሎ ሲካሄድ ውሏል።
ምክር ቤቱ…
የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮች የሸገር ፓርኮች ጉብኝት
https://www.youtube.com/watch?v=AmEPEpaYmxU
ብሄራዊ ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸትን ከለከለ
https://www.youtube.com/watch?v=lgwcfOGYZLc
ኮቪድ-19፤ ተጽዕኖዉ፣ ምላሽና የወደፊት አቅጣጫ
https://www.youtube.com/watch?v=es1MI2NfgFk
ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህግ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮልና ቀለብ ስዩም ላይ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጠ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ተረኛ ችሎት አቃቤ ህግ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮልና ቀለብ ስዩም ላይ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጠ።
አቃቤ ህግ ሁለት የቅድመ ምርመራ…
ብሄራዊ ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸትን ከለከለ
https://www.youtube.com/watch?v=mK8s-WfPsPo
ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ ነው የምክትል ከንቲባ ሹመትን ያፀደቀው።
በዚህም መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት…
በኦሮሚያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በፀረ ሰላም ሀይሎች ተድርጎ የነበረው የአድማ ጥሪ በህዝቡና በፀጥታ አካላት ተሳትፎ መክሸፉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በፀረ ሰላም ሀይሎች ተድርጎ የነበረው የአድማ ጥሪ በህዝቡና በፀጥታ አካላት ተሳትፎ መክሸፉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።
የአሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ…