Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በመጪው የግንቦት ወር ከ21 ሺህ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርስባቸው እንደሚችል የብሄራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።   የጎርፍና የመሬት መንሸራተት ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ያሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች…

ራሱን ደብቆ ታግቻለሁ በማለት ከቤተሰቡ 120 ሺህ ብር ሊቀበል የነበረው ወጣት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለተከታታይ ሶስት ቀናት ራሱን ደብቆ ታግቻለሁ በማለት ከቤተሰብ ገንዘብ ሲጠይቅ የነበረው ወጣት በቁጥጥር ስር ዋለ።   ነዋሪነቱ በታች አርማጭሆ ወረዳ ዶጋው ቀበሌ የሆነው የ18 ዓመት ወጣት ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሳንጃ…

በአፋርና በጅቡቲ የሚገኙ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች አሰራርና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋርና በጅቡቲ የሚገኙ የለይቶ ማቆያ ቦታዎች አሰራርና በሂደቱ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ድጋፋዊ ምልከታ ተካሄደ:: በድጋፋዊ ምልከታው የሰላም ሚኒስቴር ፣የጤና ሚኒስቴር ፣የትራንስፖርት ሚኒስቴር ፣ የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ስራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር በሁለትዮሽ አጀንዳዎች ላይ ተወያዩ። በውይይታቸውም በየሀገራቱ በሚከናወኑ ኮቪድ19ን የመከላከል መልካም ተሞክሮዎች ላይ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል።…

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች አገራዊ ምርጫ መራዘሙ ተገቢ መሆኑን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ጊዜ መራዘሙን ተከትሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ ምክክር አደረጉ። ፓርቲዎች በሀገራዊ እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የተካፈሉት የፖለቲካ…

ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶክተር ሊያ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ህብረተሰቡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ከግምት በማስገባት የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ። ዶክተር ሊያ ለአዜአ እንደተናገሩት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የላቦራቶሪ…

ኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ መድረሷን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ። በኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽን ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኮሮና ቫይረስ ምላሽ ሰጭ ግብረ ሃይል እንደሚበተን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚየ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኋይት ሃውስ ስር የተቋቋመው የኮሮና ቫይረስ ምላሽ ሰጭ ግብረ ሃይል እንደሚበተን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ አሪዞና የሚገኝ የአፍ መሸፈኛ ጭምብል ማምረቻ ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት “ሃገራችንን ወደ ነበረችበት…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 17 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 382 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 17 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም…