ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶክተር ሊያ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ህብረተሰቡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ከግምት በማስገባት የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ።
ዶክተር ሊያ ለአዜአ እንደተናገሩት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የላቦራቶሪ…