Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶክተር ሊያ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ህብረተሰቡ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ከግምት በማስገባት የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ። ዶክተር ሊያ ለአዜአ እንደተናገሩት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ የላቦራቶሪ…

ኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ መድረሷን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ። በኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽን ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኮሮና ቫይረስ ምላሽ ሰጭ ግብረ ሃይል እንደሚበተን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚየ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኋይት ሃውስ ስር የተቋቋመው የኮሮና ቫይረስ ምላሽ ሰጭ ግብረ ሃይል እንደሚበተን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ አሪዞና የሚገኝ የአፍ መሸፈኛ ጭምብል ማምረቻ ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት “ሃገራችንን ወደ ነበረችበት…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 17 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 382 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 17 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም…

በመዲናዋ ከመጭው ዓርብ ጀምሮ የሚኒባስ ተጠቃሚዎች የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአስገዳጅነት ሊጠቀሙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከመጭው ዓርብ ጀምሮ የሚኒባስ ተጠቃሚዎች የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአስገዳጅነት እንዲጠቀሙ ሊደረግ ነው። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እንዳለው ተሳፋሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመጠቀም ሲንቀሳቀሱ…

ባህርዳር በህንዷ ኢንዶር ከተማ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓትን ለማዘመን ድጋፍ ሊደረግላት ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባህርዳር በዓለም አቀፍ ደረጃ በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ከፍተኛ ልምድ ባላት በህንዷ ኢንዶር ከተማ ድጋፍ ሊደረግላት ነው። በተባበሩት መንግስታት የሃቢታት ፕሮግራም ደጋፊነት በሚካሄደው ዘመቻ ባህርዳር  የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓትን ለማዘመን…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የሚያመጣውን ተጽዕኖ ከግምት በማስገባት የግብር ዕዳ ስረዛ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የሚያመጣውን ተጽዕኖ ግምት ውስጥ በማስገባት ለግብር ከፋዮች የግብር ዕዳ ስረዛ አደረገ። እዳው የተሰረዘላቸው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሚያዚያ 16 ቀን 2012 ዓ.ም ምህረት እንዲደረግላቸው መወሰኑን…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአቶ በረከት ስሞኦን እና አቶ ታደስ ካሳን የቅጣት ማቅለያ እንዲሁም የዓቃቤ ህግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየት አዳመጠ። ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 26 ቀን 2012 ዓመተ ምህረት በዋለው ችሎት ዓቃቤ ህግ አቶ በረከት…

በብሪታንያ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓ ከፍተኛው ሆኗል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓ ሃገራት ከፍተኛው ሆኗል። በሃገሪቱ ቫይረሱ ከተከሰተ ወዲህ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከጣሊያን እና ስፔን በቁጥር በልጧል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የፈጠራ ሐሳቦች ላደረሱ ወገኖች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፈጠራ ሐሳቦች ላደረሱ ወገኖች ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በinnovation.covid19.et አማካኝነት መልካም የፈጠራ ሐሳቦች እየደረሷቸው መሆኑን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። “አቅማችንን…