ብልጽግና ፓርቲ ኮሮናን ለሚያክሙ የህክምና ባለሙያዎች መገልገያ የሚውሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ኮሮናን ለሚያክሙ የህክምና ባለሙያዎች መገልገያ የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፎቹ የኮሮና ወረርሽኝ ህክምና ላይ የተሰማሩ የህክምና ባለሙያዎች ራሳቸውን የሚከላከሉበት ሙሉ ሰውነት የሚሸፍን 500…