Fana: At a Speed of Life!

በቻይና ውሃን ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ውሃን ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዋል። ከሶስት ወራት በላይ ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች ዳግም ተከፍተው ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል። ወደ ትምህርት ገበታቸው የተመለሱት የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችና…

በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የካዛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታና የተንዳሆ ፒ.ሲ. 16 መልሶ ግንባታና ጥገና ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከሶስት የስራ ተቌራጮች ጋር በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የካዛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታና የተንዳሆ ፒ.ሲ. 16 መልሶ ግንባታና ጥገና ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ኮሚሽኑ ስምምነቱን የተፈራረው ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን…

ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የመናኸሪያዎችን አገልግሎት አሰጣጥ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የመናኸሪያዎችን አገልግሎት አሰጣጥና የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ -19) ወረርሽኝን ለመከላከል እየተሰራ ያለውን ስራ ጎበኙ። ዛሬ ማለዳ ላይም የአስኮ፣ የመርካቶና የአየር ጤና መናኸሪያዎችን የአገልግሎት…

ዶክተር ሊያ የኤካ ኮተቤ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር  ዶክተር ሊያ ታደሰ የኤካ ኮተቤ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ማዕከልን ጎበኙ። የኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች ህክምናቸውን በሚከታሉበት በዚህ ማዕከል ባደረጉት ጉብኝት የአገልግሎት አሰጣጡ በእጅጉ መሻሻሉን ማየት እንደቻሉ…

በፀሎት መርሐ ግብሩ የታየው ትብብርና ትጋት የሀገሪቱን ችግር ለማስወገድ ትልቅ ኃይል ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአንድ ወር በተከናወነው ፀሎት መርሐ ግብር የታየው ትብብርና ትጋት የሀገሪቱን ችግር ለዘለቄታው ለማስወገድ ከተጠቀምንበት ትልቅ ኃይል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ…

ሰዎች ለኮቪድ 19 ህክምና ፈዋሽነታቸውያልተረጋገጡ ባህላዊ መድሃኒቶችን መጠቀም የለባቸውም -የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት ሰዎች ለኮሮና ቫይረስ ሕክምና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ባህላዊ መድኃኒቶችን እንዳይጠቀሙ አስጠነቀቀ። ተቋሙ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው ሶስት የአፍሪካ ሀገራት ኮቪድ 19 በሽታን ያድናል የተባለውን ባህላዊ መድሀኒት…