Fana: At a Speed of Life!

የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን በምዕራብ አርሲ ዞን ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን በዛሬው እለት በምዕራብ አርሲ ዞን ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ ዛሬ በዞኑ የሚገኙ የአብጃታ ሻላ ብሔራዊ ፓርክና የላንጋኖ ሐይቅ መጎብኘቱን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡ ቀደም ባለው ቀንም በቢሾፍቱ የሚገኙ ሪዞርቶችን…

በኦሮሚያ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በ ኦሮሚያ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑ ተገለፀ። “እኔ ለአንድ ተማሪ” በሚል መሪ ሃሳብ የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ÷ የትምህርት ቁሳቁስ መግዛት ለማይችሉ 1 ነጥብ 8…