Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኢስቶንያ አቻቸው ጋር ስለኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኢስቶንያ ፕሬዚዳንት ከረስቲ ካልጁሌይድ ጋር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረጉ ጥረቶች ዙሪያ በስልክ ተወያይተዋል። በውይይቱም የበሽታውን ስርጭትም ሆነ የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች ለመቆጣጠር እንዲቻል…

የቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በዓለም ዙሪያ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውል የ150 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመከላከል የሚውል የ150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረገ። የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን እንዳስታወቀው የገንዘብ ድጋፉ የቫይረሱን ወረርሽኝ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የ3 ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የሶሰት ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ። በዚህም ባንኩ ከደንበኞቹ መሰብሰብ የሚችለውን ከግማሽ ቢሊየን ብር…

የቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ኢትዮጵያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን አዲስ አበባ ገብተዋል። በውስጡ 12 ልኡካንን የያዘው የቻይና የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በዛሬው እለት ነው አዲስ አበባ የገቡት።…

ኦ.ቢ.ኤን በምስራቅ አፍሪካ ተደራሽ የሚሆን 2ኛ ቻናል የሙከራ ስርጭት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (ኦ.ቢ.ኤን) በምስራቅ አፍሪካ ተደራሽ የሚሆን ሁለተኛ ቻናል ዛሬ የሙከራ ሥርጭት ጀምሯል። ይህ ቻናል ኦ.ቢ.ኤን የምስራቅ አፍሪካ (OBN Horn Of Africa) በሚል ስያሜ እንዲጠራ የክልሉ መንግስት…

ሊቢያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል  የ10 ቀናት የሰዓት እላፊ  አወጀች

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሊቢያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭትን ለመከላከል ለ10 ቀናት  የሚቆይ   የ24 ሰዓት  እላፊ አወጀች፡፡ በተባበሩት መንግስታት  ድርጅት የሚደገፈው የሀገሪቱ  መንግስት ÷  ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ዜጎች ለ10 ቀናት…