Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ የወቅቱ ከፍተኛ ችግር በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ሆኖ መከላከሉ ላይ መሰራት አለበት – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ በዜጎች ላይ ያንዣበበ የወቅቱ ከፍተኛ ችግር በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ሆኖ ለመከላከሉ መሰራት እንዳለበት የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ። ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት ከሁሉ…

የኮቪድ19ን ፈተና ልንወጣ የምንችለው እንደ አንድ ተከላካይ ሠራዊት ስንቆምብቻ ነው­- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ19) ወረርሽኝን ፈተና ልንወጣ የምንችለው እንደ አንድ ተከላካይ ሠራዊት ስንቆምብቻ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 550 ሚሊየን ዶላር ማጣቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ 550 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማጣቱን ተገለፀ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በዛሬው እለት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በአቪዬሽን…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኮሮናቫይረስ ዙሪያ የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎችን በገንዘብ ለመደገፍ ከዩ.ኤን.ዲ.ፒ ጋር ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኮሮና ቫይረስ ዙርያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (ዩ.ኤን.ዲ.ፒ) ጋር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት መረፋፈሙን አስታወቀ። ስምምነቱ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የሚሰሩ ኢኖቬሽን ተኮር የምርምርና…

የተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች ለኮቪድ-19 መከላከል ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ድጋፎችን ማድረጋቸውን ቀጥለዋል። ለኮሮና ቫይረስ ድንገተኛ ሁኔታ ዝግጅት የሚውል ገንዘብና ሌሎች አቅርቦቶችን ለማሰባሰብ የቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ በዛሬው…

የከተማ አስተዳደሩ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተከማዋ ውስጥ የሚገኙ ሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ። የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የከተማ አስተዳደሩ የትራንስፖርት አሠራር ላይ የማሻሻያ ውሳኔዎች ማስተላለፋን ያስታወሰው…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በኮቪድ-19 ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ለሚያስከትለው ቀውስ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ የሁለቱን ሀገሮች ግንኙነት ስለማጠናከር…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኮሮናን ለመዋጋት ለኢትዮጵያ በገንዘብና በዓይነት ያደረገትን ድጋፍ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኮሮናን ለመዋጋት ለኢትዮጵያ በገንዘብ እና በዓይነት ያደረጉትን ድጋፍ ተቀበሉ። የተለያዩ ዓለም አቀፍ እና አገር በቀል ግበረ ሰናይ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ኮሮናን…

በኢትዮጵያ አንድ የ9 ወር ህጻንን ጨምሮ ተጨማሪ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 264 ሰዎች ውስጥ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው።   ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል አንድ የዘጠኝ ወር ህጻን የሚገኝ ሲሆን፥ እናቱም ቫይረሱ ተገኝቶባታል።…