የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል 1ሺህ 601 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መለቀቃቸው ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል 1ሺህ 601 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መለቀቃቸውን የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተኪኡ ምትኩ ትላንት ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፥ ለኮረናቫይረስ ተጋላጭ የሆኑ የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲለቀቁ የክልሉ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አፍሪካ አሁንም ወደፊትም የኮሮና ቫይረስ ክትባት መሞከሪያ ልትሆን አትችልም- የዓለም ጤና ድርጅት Meseret Demissu Apr 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) አፍሪካ አሁንም ሆነ ወደፊትም የኮሮና ቫይረስ ክትባት መሞከሪያ ልትሆን እንደማትችል የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም አስታወቁ። የፈረንሣይ ሀኪሞች “የኮሮና ቫይረስ ክትባት አፍሪካ ውስጥ ሊሞከር ይገባል” የሚል አስተያየት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ለ13 ሺህ 231 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ Tibebu Kebede Apr 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ13 ሺህ 231 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉ ተገለፀ። የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ህገ መንግስት አንቀጽ 57 ንጹስ አንቀጽ 3/1 እና የይቅርታ ደንብ 114/98 በሚያዘው መሰረት የኦሮሚያ ብሄራዊ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ10 ሺህ አልፏል Tibebu Kebede Apr 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ አህጉር በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ10 ሺህ መብለጡ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 348 ሺህ መብለጡን የሚያሳየው የጆን ሆፕኪንስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኮቪድ-19 የሚያስከትለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ቀውስ መከላከል በሚቻልበት አግባብ ላይ ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ብድር የመክፈል ሂደትን ስለ ማዘግየትና የበሽታውን…
የዜና ቪዲዮዎች ለአቅመ ደካሞች የደረሰው በጎ ሰው Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=GXhr1VQsgn8&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ በውይይታቸውም የሕግ ማስከበር እና የደኅንነት ንዑስ ኮሚቴውን የቅድመ ዝግጁነት ሥራና ክንውን በተመለከተ ግምገማ አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…
የዜና ቪዲዮዎች የህዳሴ ግድብና የግብፅ ተለዋዋጭ አቋም Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=QBKErXwxcv4&t=84s
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ብሪታንያ የ965 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ብሪታንያ መካከል የ965 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ተወካይ ክርስቲያን ሮግ ተፈራርመውታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ህገወጥ ይዞታዎችን እያፈረሰ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ Tibebu Kebede Apr 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የተወሰኑ አካባቢዎች ላይ ወቅታዊ ሁኔታን ተገን በማድረግ የመሬት ወረራዎች እየታዩ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል። በተለይም በቅርብ ጊዜያት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመሬት ወረራው ታይቷል ነው ያለው። የከተማ አስተዳደሩም…