በመዲናዋ ታክሲዎች የተሳፋሪ ቁጥርን በግማሽ እንዲቀንሱ ቢወስንም፤ ትርፍ የሚጭኑና ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ አሉ- ተሳፋሪዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎች የተሳፋሪ ቁጥርን በግማሽ መቀነስ የሚያስችል ውሳኔ በትናንትናው እለት ማሳለፉ ይታወሳል።
ቢሮው በትናንትናው እለት ያሳለፈው የተሳፋሪ ቁጥር መቀነስ…