በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ብቻ 704 ሰዎች ላይ የኮሮናቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ከፍተኛ እለታዊ ቁጥር ሆኗል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 7 ሺህ 334 የላብራቶሪ ምርመራ 704 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን ይህም ከፍተኛው ቁጥር መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 10…
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያዳከመው ኪነ ጥበብ #ፋና ቀለማት
https://www.youtube.com/watch?v=7ltdE8xbLok
በሙዚቃ እና በንግድ ሥራ ላይ ያሉ የቤተሰብ አባላት #በፋና ቀለማት ቤተሰብ ጥየቃ
https://www.youtube.com/watch?v=d2AvZZL8JDM
የአየር መንገዱ ሠራተኞች ለኢትዮጵያ ቱሪዝም አምባሳደር ሆነው ይሰራሉ-የኢትዮጵያ አየር መንገድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአገሪቷን የቱሪዝም እድገት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የተለያዩ ፓኬጆችን ቀርጾ እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
በኢትዮጵያ እምብዛም ያልተሰራበትን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግና ከዚህም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ መንግስት መስኩን…
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ኮቪድ-19 ጫና ቢያሳድርበትም ተወዳዳሪነቱና ተፈላጊነቱ እንደቀጠለ ነው–ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ኮቪድ-19 ጫና ቢያሳድርበትም፤ ተወዳዳሪነቱና ተፈላጊነቱን ማስቀጠሉን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ።
በመናኽሪያዎችና በትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ አካባቢዎች ኮቪድ-19 መከላከያ ተግባራት…
የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አንድ አቋም ሊኖረው ይገባል-የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ማኅበር
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 12፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴውን ግድብ አስመልክቶ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አንድ አቋም ሊኖረው እንደሚገባ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ማኅበር ገለጸ።
ማኅበሩ የአሜሪካ መንግሥት በግድቡ ላይ ገለልተኛ አቋም እንዲኖረው ሲሰራ መቆየቱም አስታውቋል።
ኢትዮጵያዊያን በራሳቸው…
በዓለም አቀፍ ደረጃ በአንድ ቀን 260 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2012(ኤፍ ቢሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በአንድ ቀን260 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን ይህም ከፍተኛው ቁጥር ሆኖ መመዝገቡን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
በ24 ሰዓታት ውስጥ በአለም ዙሪያ አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን…