Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚያዝያ 01 እስከ ሚያዝያ 03 የባንኩ ቅርንጫፎች በሙሉ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚያዝያ 01 እስከ ሚያዝያ 03 2012 ዓ.ም የባንኩ ቅርንጫፎች በሙሉ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገለፀ። ባንኩ በፌስቡክ ገፁ እንዳስታወቀው፥ የባንኩን የኮር ባንኪንግ ቴክኖሎጂ አቅም ማስፋፊያ ስራውን ተግባራዊ…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በሁለት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሁለት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በቪዲዮ ኮንፍረንስ ባካሄደው 81ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው በጉዳዮቹ ላይ መክሮ ውሳኔውን ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።…

በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሦስት ተጨማሪ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 89 ሰዎች ውስጥ ሦስት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። ከዚህ ቀደም በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው የ85 ዓመት ኢትዮጵያዊ አዛውንት አገግመዋል።…

በአዲስ አበባ ከተማ መደበኛ እንቅስቃሴ አይቆምም – ኢንጂነር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ መደበኛ እንቅስቃሴ እንደማይቆም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። ኢንጂነር ታከለ በከተማዋ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በከተማ አስተዳደሩ እየተከናወኑ ባሉ ስራዎች…

ቱርክ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በወጣቶች ላይ ሰዓት እላፊ ገደብ ጣለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በወጣቶች ላይ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሏን አስታወቀች። ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እድሜታቸው ከ20 አመት በታች በሆኑ ወጣቶች ላይ ሰዓት እላፊ መጣሉን አስታውቀዋል። ከዚህ…

 ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይን ጨምሮ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የስልክ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት እና በወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሲሪል ራማፎሳ ሰብሳቢነት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የስልክ ውይይት አካሄዱ። በውይይቱ የሩዋንዳ፣ ሴኔጋል፣ …

ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲም የሶማሌ ክልል የፍትህና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሞሃመድ ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲምን የክልል የፍትህ እና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡ ዶክተር ሁሴን በፐብሊክ ፖሊሲ የዶክተሬት ዲግሪ ያገኙ…