Fana: At a Speed of Life!

ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረት ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር ካልቻለች ያለ ስምምነት ለመለያየት እንደማታቅማማ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታንያ የብሪግዚት ዋና አደራዳሪ ከአውሮፓ ህብረት ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር ካልቻለ ብሪታንያ ከህብረቱ ያለ ስምምነት ለመለያየት እንደማታቅማማ ገለጹ፡፡ ዴቪድ ፍሮስት ለሜይል ጋዜጣ እንደተናገሩት የሀገራቸውን ድንበር ዳግም መቆጣጠር ቅድሚያ…

በ2013 በጀት ዓመት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው…

በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ27 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ27 ሚሊየን ማለፉ ተነግሯል። እንደ ጆንሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ ከ27 ሚሊዮን የሚልቁ ሰወች በወረርሽኙ መያዛቸውን ያሳያል፡፡ እስካሁን በቫይረሱ…

የአብሮነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአብሮነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል። ቀኑ “እኔ ለወገኔ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፥ በዚህም ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ጽዮን የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከ1 ሚሊየን በላይ ሰዎች የኮቪድ-19 ምርመራ እንዲደረግ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከ1 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የኮቪድ-19 የላቦራቶሪ ምርመራ እንዲደረግ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ። በኢትዮጵያ እስከ ትናንት ድረስ 1 ሚሊየን 18 ሺህ 847 ሰዎች የኮቪድ 19…

በ24 ሰዓታት 1 ሺህ 206 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ21 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 25 ሺህ 158  የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 206 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 58 ሺህ 672…

ወ/ሮ አዳነች የአረጋዊያን መርጃ ማእከል በመገኘት የበዓል ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አቃቂ ቃሊቲ በሚገኘው የአረጋዊያን መርጃ ማእከል በመገኘት የበዓል ስጦታ አበርክተዋል። በጉብኝቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…