Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ በችግር ወቅት ያዳባረውን የመተባበር እሴት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል- የሀዋሳ ከተማ ም/ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህብረተሰቡ በችግር ወቅት ያዳባረውን የመተባበርና የመደገፍ እሴት አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የሃዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ገለፁ። በሃዋሳ ከተማ በሰብዓዊ ድጋፍና ልማት ላይ የሚንቀሳቀሰው "ሴንተር ኦፍ ኮንሰርን" የተሰኘ ግብረ…

በቅዱስ ላሊበላ የዓለመ እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅዱስ ላሊበላ ከተማ የዓለመ እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። የፕሮጀክቱ መሰረታዊ ዓላማም የቅዱስ ላሊበላን ቅርስ ለመጎብኝት የሚመጡ የውጪ እና የሃገር ውስጥ ጎብኚዎች የሃገር በቀል ችግኞች እንዲተክሉ የሚያስችል ነው። በዚህም…

በብልፅግና ፓርቲ አመራር ዘንድ ያለው ዝግጁነት ተስፋ ሰጪ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብልፅግና ፓርቲ አመራር ዘንድ ያለው ዝግጁነት ተስፋ ሰጪ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባልና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ። የብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለአንድ ሳምንት በአዳማ ከተማ…

በህንድ በአንድ ቀን ብቻ ከ90 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በአንድ ቀን ብቻ ከ90 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህ ቁጥርም በሀገር ደረጃ እስካሁን በአንድ ቀን በዓለማችን ላይ የተመዘገበው ከፍተኛ ቁጥር ሆኗል ነው የተባለው። የህንድ የጤና…

በከተማ ደረጃ የይቅርታ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በከተማ ደረጃ የይቅርታ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል። በመርሃ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ሊመረት ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ከአንድ ወር በኋላ ማምረት እንደሚጀመር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት ኮሮናቫይረስን የመመርመር አቅምን ከፍ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች…

ለ’አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ’ መርሃግብር ከ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 24ሺህ ጥንድ ጫማ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአዲስ አበባ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስተባባሪነት ለ'አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ' መርሃግብር ከ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 24ሺህ ጥንድ ጫማ ድጋፍ ተደረገ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 'አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ' በሚል…

የቀድሞ የሃዋሳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ ወደ ግዙፍ ኢንደስትሪ መንደርነት ሊያድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የቀድሞ የሃዋሳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ ወደ ግዙፍ ኢንደስትሪ መንደርነት ሊያድግ ነው፡፡ ፋብሪካው ወደ ጨርቃጨርቅና ኢንደስትሪ ፓርክ ለሚያደርገው ሽግግር ዛሬ ተጨማሪ የማምረቻ ሼዶች ግንባታ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት በይፋ…

“ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል የተዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን" በሚል የተዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ፡፡ ንቅናቄው በይፋ በተጀመረበት ወቅት ትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ቀኑ በትራንስፖርት እይታ እና አጠቃቀማችን ላይ ያካሄድ…

ወይዘሮ አዳነች በመስቀል አደባባይ የመንገድ ዳር ብረቶችን የኬሚካል የመርጨት ስራ አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የይቅርታ ቀንን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ በመገኘት የመንገድ ዳር ብረቶችን የማጽዳት እና ኬሚካል የመርጨት ስራ አከናውነዋል። የጽዳት ዘመቻው የይቅርታ ቀንን በማስመልከት ህብረተሰቡ…