Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ሁሉም ኢትዮጵያዊ የማህበራዊ የጤና መድን ተጠቃሚ ይሆናል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ሁሉንም የኢትዮጵያ ሕዝብ የማህበራዊ የጤና መድን ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ። የጤናው ዘርፍ የአሥር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ ላይ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ውይይት አድርገዋል።…

በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 356 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ4 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 886 የላብራቶሪ ምርመራ 356 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 9 ሺህ 503 መድረሱንም…