Fana: At a Speed of Life!

በህዳሴ ግድብ ላይ የኢትዮጵያን መብት በተመለከተ ለዓለም ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችል የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያውያን በህዳሴ ግድብ ላይ የኢትዮጵያን መብት በተመለከተ ለዓለም ግንዛቤ ለመፍጠር የአምስት ቀናት የማህበራዊ ሚዲያ (ኦንላይን) ዘመቻ ጀምረዋል፡፡ አባይ ለኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ዘመቻ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን እስከ ፊታችን…

ሀገራዊ የለውጥ ሂደቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት ዓመታት የህዝብን የልማትና የዴሞክራሲ ጥያቄ እየመለሰ ያለው የለውጥ ሂደት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በየደረጃው የሚገኘው አመራር በቁርጠኝነት ሊሰራ እንደሚገባ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ በወቅታዊ…

በሰው ላይ የተሞከረው ክትባት የሰዎችን የኮሮና ቫይረስ የመከላከል አቅም ማሻሻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሰው ላይ ተሞክሮ መልካም ውጤት ማሳየቱ ተነገረ። በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀው ይህ ክትባት ደህንነቱ የተጠበቀ እና የሰዎችን የበሽታ የመከላከል አቅም እንደሚያሻሽል መረጋገጡን ቢቢሲ ዘግቧል።…

የህዳሴ ግድብ በሱዳን ሲፈጠር የነበረን ጎርፍ በማስቀረት ተጨማሪ የእርሻ ቦታ እንደሚያስገኝላቸው የሱዳን አርሶ አደሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሱዳን ሲፈጠር የነበረን የጎርፍ አደጋ በማስቀረት ተጨማሪ የእርሻ ቦታ እንዲያገኙ አድል እንደሚፈጥርላቸው የሱዳን አርሶ አደሮች ተናገሩ። አልጀዚራ ያነጋገራቸው እነዚህ የሱዳን አርሶ አደሮች ግድቡ በግብፅ “ግሬት…

200 ዓመታትን ያስቆጠረው በህንድ የሚገኝ መስጊድ በከባድ ዝናብ ጉዳት ደረሰበት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ ዋና ከተማ ኒው ዴሊህ የሚገኘው 200 ዓመታትን ያስቆጠረው መስጊድ በከባድ ዝናብ ምክንያት ጉዳት እንደደረሰበት ተነገረ። ከቀይ የሸክላ ድንጋይ በፈረንጆቹ 1823 ዓ.ም እንደተገነባ የሚነገረው መስጊዱ በከተማዋ ከሚገኙ ጥቂት ጥንታዊና ታሪካዊ…