Fana: At a Speed of Life!

ለአዲስ አበባ መንገዶች ጥገና የሚውል የ386 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን ለአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ጥገና የሚውል የ386 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ማትሱናጋ ዳይሱኬ ተፈራርመውታል። የድጋፍ…

በዶሃ ፎረም የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከየአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ19ኛው የዶሃ ፎረም ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ከየአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ጋር ተወያየ። ልዑኩ ከአል ሱሌይቲን ግሩፕ ሊቀ መንበር ሼክ አብደላህ ሳሌም አል ሱሌይቲን ጋር ቆይታ አድርጓል። በፕሮግራሙ ላይ…

በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፍነው ቅዳሜና እሁድ በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በቻይና በተካሄደ የሼንዚን የወንዶች ማራቶን ውድድር ታደሰ ቶላ እና ተረፈ ደበላ ተክታትለው በመግባት ከአንድ እስከ ሁለተኛ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከ100 የፎርብስ መጽሄት የ2019 ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች አንዷ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከ100 የፎርብስ መጽሄት የ2019 የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷ ሆነው ተመረጡ። መፅሄቱ በየአመቱ በሚያወጣው የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል 93ኛ ደረጃን ይዘዋል። ፕሬዚዳንቷ…

ታህሳስ 10 ቀን ወደ ህዋ ለምትመጥቀው ሳተላይት ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢቲ አር ኤስ ኤስ የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሳተላይት ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ህዋ ስትመጥቅ በዕለቱ የሚኖሩ መርሃ ግብሮች ይፋ ተደርገዋል። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከስፔስ ሳይንስ ኢንስቲቲዩት ጋር በጉዳዩ ዙሪያ…

የአትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያና 14ኛው የካሳማ የግማሽ ማራቶን ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያና 14ኛው የካሳማ ከተማ የግማሽ ማራቶን ውድድር ተካሄደ። በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች አሸንፈዋል። በግማሽ ማራቶን ውድድሩ በወንዶች አትሌት አብዮት አብነት እንዲሁም በሴቶች ደግሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ኢትዮጵያን እናጸዳለን” ለተሰኘው ቡድን ምስጋና አቅርበዋል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ቡድኑ ዛሬ ጠዋት ጎዳናዎችን ስላጸዳ ነው ምስጋናቸውን ያቀረቡት። የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን የምንገነባው በአብሮነት እና ትክክለኛውን ጎዳና በመምረጥ ነው ሲሉም በፌስ ቡክ ገጻቸው መልዕክታቸውን አስፍረዋል።

ጠ/ሚ ዐቢይ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ካገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ ለህዝብ ተደራሽ እንዲሆን በሰላም ሚኒስቴር ተቀመጠ። የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ ቅጂ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያገኙት የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ቅጂ ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም የማስቀመጥ ስነ ስርዓት ተከናወነ። የማስቀመጥ ስነ ስርዓቱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት…

በአዲስ አበባ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ ላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በመዲናዋ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ ላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች እንደሚተኩ ተናገሩ። የአዲስ አበባ የታክሲና የሀይገር ባስ ማህበራት ለተገልጋዩ ክብርን በመስጠት ለማገልገል…