Fana: At a Speed of Life!

የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አመራሮች በከተማዋ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ድንገተኛ ጉብኝትና ፍተሻ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አመራሮች ከአዲስ አበባ የሆቴል ባለቤቶች ማህበር ጋር በመሆን በከተማዋ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ድንገተኛ ጉብኝትና ፍተሻ ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡ ጉብኝቱ የተካሄደው ሆቴሎች ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ እየወሰዱ ያለውን ጥንቃቄ…

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ገንዘቡ የሚያሰባስበው በኢንተርኔት አማካኝነት  መሆኑም ነው የተነገረው፡፡ ከዚያም ባለፈ ትረስት ፈንዱ ኢትዮጵያ በአገር አቀፍ ደረጃ…

በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአንድ ወር የሚቆይ ልዩ የጸሎትና የንሰሃ መርሃ ግብር ታወጀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በመላ የሃገራችን ክፍል ተግባራዊ የሚሆን ወቅታዊውን የኮሮና ወረርሽኝን በማስመልከት ለመላው ምዕመናን ሃገራዊ የጸሎት ጥሪ አስተላልፈዋል።   የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች፥…

በሀረሪ ክልል የህግ ታራሚዎች ለማምለጥ ያደረጉት ሙከራ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በሀረሪ ክልል የህግ ታራሚዎች ለማምለጥ ያደረጉት ሙከራ በቁጥጥር ስር መዋሉን ኮሚሽነር አለምፀሃይ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡ በክልሉ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አንዳንድ የህግ ታራሚዎች ዛሬ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት አካባቢ በማረሚያ ቤቱ ሁከት በመፍጠር በሩን ገንጥለው…

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በኮቪድ-19 ርምጃዎች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በኮቪድ-19 እርምጃዎች ላይ ተወያዩ። በመድረኩ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ እና መንግሥት የሚወስዳቸውን ተጨማሪ ርምጃዎች በተመለከተ ተወያይተዋል። ጠቅላይ…