Fana: At a Speed of Life!

በኻሾግጂ ግድያ ጥፋተኛ ተብለው የተያዙ ስምንት ግለሰቦች ላይ ከ8 እስከ 20 ዓመት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በጋዜጠኛ ጀማል ኻሾግጂ ግድያ ጥፋተኛ ብላ የያዘቻቸው ስምንት ግለሰቦች ላይ ከ8 እስከ 20 ዓመት የእስር ቅጣት አስተላለፈች፡፡   ከዚህ ቀደም በአምስቱ ግለሰቦች ላይ የሞት ፍርድ ተላልፎባቸው እንደነበረ የሚታወስ…

ሴኔጋል በ3 ወር ውስጥ የምታገኘውን የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ብቻ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሴኔጋል በ3 ወር ውስጥ የሚዘንበው የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ብቻ መዝነብ ችሏል። ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ሴኔጋል በሶስት ወር ውስጥ የሚዘንበውን የዝናብ መጠን በ7 ሰዓት ውስጥ ማግኘቷን የሃገሪቱ የውሃ ሚኒስቴር በሃገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቪዥ…

ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋርን ጨምሮ እስከ 10ኛ ተራ ቁጥር ያሉ ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቤ ህግ እስከ መስከረም 8 2013 ዓ.ም ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት አቶ ጃዋር መሃመድና በቀለ ገርባን ጨምሮ እስከ 10ኛ ተራ ቁጥር ያሉ ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቤ ህግ እስከ መስከረም 8 2013 ዓ.ም ክስ እንዲመሰርት ብይን ሰጠ። ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር…

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከህዝብ ጋር በመቀናጀት በአዲሱ ዓመት የተጠናከረ የወንጀል መከላከል ስራ እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከመላው ማህበረሰብ ጋር በመቀናጀት በ2013 ዓ.ም የተጠናከረ የወንጀል መከላከል ስራ እንደሚሰራ ገልጿል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታ÷ የሀገሪቱን ሰላምና ደህንት ለማስከበር በተለያዩ…

በጎርፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው 600 ሺህ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታና ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በክረምቱ በተከሰተው ጎርፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወደ 600 ሺህ ለሚጠጉ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ሰሞኑን ከተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን፣ ከአደጋ ስጋት ስራ አመራር፣…

የኢትዮ ቴሌኮም 5 በመቶ ድርሻ ለኢትዮጵያ ዜጎች በአክስዮን እንደሚሸጥ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ማሻሻያ ስራዎች ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ውይይት ተካሂዷል።   ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር እና ተጨማሪ የቴሌኮም ኮርፖሬሽኖችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የተወሰነው ውሳኔ ሂደት…

በድርድርና ሽምግልና የሚለቀቅ ተጠርጣሪ አይኖርም- ጠ/ዐቃቤ ህግ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድርድርና ሽምግልና የሚለቀቅ ተጠርጣሪ አይኖርም ሲል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።   ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ፍቃዱ ጸጋ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል።   ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ በመግለጫቸው ወንጀልን…