Fana: At a Speed of Life!

 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የክፍያ ስርዓት መመሪያ አወጣ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 24፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የክፍያ ስርዓት መመሪያ  ማውጣቱን አስታወቀ፡፡ አዲሱ መመሪያ አሁን ያለውን የክፍያ ስርዓት ውጤታማነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል ተብሏል፡፡ ለክፍያ መሳሪያዎች አቅራቢዎች ፈቃድና ስልጣን የሚሰጠው ይህ መመሪያ…

የለውጡን ጉዞ 2ኛ ዓመት የምናከብረው በአንድ በኩል ፈተናና ስጋት በሌላ በኩል የተስፋ ውጋጋን ከፊታችን እየታየን ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የለውጡን ጉዞ ሁለተኛውን ዓመት የምናከብረው በአንድ በኩል ፈተናና ስጋት በሌላ በኩል የተስፋ ውጋጋን ከፊታችን እየታየን ነው አሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በሀገሪቱ የተጀመረውን…

ህዳሴ ግድብን ዓለም አቀፍ ስጋት ከሆነው የኮሮናቫይረስ ውጪ ከግስጋሴው የሚገታው ምንም አይነት ተፅዕኖ እንደማይኖር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አሁን ዓለም አቀፍ ስጋት ከሆነው የኮሮና ቫይረስ ውጪ ከግስጋሴው የሚገታው ምንም አይነት ተፅዕኖ እንደማይኖር ተገለፀ። ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 9ኛ ዓመት በፓናል ውይይት ተከብሯል።…

የዓለም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማጠናከር ኮቪድ-19ን ለመታገል የጥምረት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፋዊ ትብብርን በማጠናከር ኮቪድ-19ን ለመታገል የጥምረት ጥሪ አቀረቡ። በአሁኑ ሰዓት የኮቪድ-19 በመላው ዓለም በፍጥነት እየተዛመተ ይገኛል ያሉት ፓርቲዎቹ ወረርሽኙ ለመላው የዓለም ህዝብ የጤንነት፣ የዓለም…

ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለተጨማሪ 1 ሺህ 559 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለተጨማሪ ለ1 ሺህ 559 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን በዛሬው እለት አስታውቋል። የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎቹ በየፖሊስ ጣቢያ…

በሳምባ ኢንፌክሽን ዛሬ ማለዳ ህይወታቸው ያለፈው የ68 ዓመት ኢትዮጵያዊ የኮሮና ቫይረስ እንዳልነበረባቸው በምርመራ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምባ ኢንፌክሽን ዛሬ ማለዳ ህይወታቸው ያለፈው የ68 ዓመት ኢትዮጵያዊ የኮሮናቫይረስ እንዳልነበረባቸው በላብራቶሪ በምርመራ መረጋገጡን ነው የጤና ሚኒስቴር የገለጸው። የጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ዶክተር ተገኔ…