Fana: At a Speed of Life!

ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ የጤና ጣቢያዎችና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የተቋቋሙ ማእከላት የስነ ንፅህና አገልግሎታቸውን ማሻሻል የሚያስችሉ ቁሳቁሶች…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ የሚገኙ የጤና ጣቢያዎች እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የተቋቋሙ ጊዜያዊ ማእከላትን የውሃ እና የስነ ንፅህና አገልግሎትን ማሻሻል የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ድጋፍን አደረገ። ድርጅቱ እነዚህ የጤና ተቋማት…

በ200 ሚሊየን ዶላር እየተገናባ የሚገኘው የአልባሳት ክር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ200 ሚሊየን ዶላር በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እየተገናባ የሚገኘው የአልባሳት ክር ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ተጠናቀቀ። ኪንግደም የክር ማምረቻ ኩባንያ በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በሁለት ዙር በአፍሪካ ትልቁን የክር ፋብሪካ…

ሲኖዶሱ ምዕመናን በየቤታቸው በፀሎት እንዲወሰኑ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ስርአተ ቅዳሴን ጨምሮ መንፈሳዊ አገልግሎት ከነገ ጀምሮ በተወሰኑ ካህናት እንዲሰጥ ውሳኔ አሳለፈ። ሲኖዶሱ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አገልግሎቱን ከሚሰጡት የተወሰኑ ካህናት ውጭ ሌሎች…

አትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ እንዲዛወር ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ እንዲዛወር ተወሰነ።   የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ከከተማው የፀጥታ አካላት ጋር አትክልት ተራ አካባቢ እየታየ ባለው መጨናነቅ ዙሪያ ተወያይተዋል።   ቦታው የከተማዋ…

ሩሲያ ኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችል የህክምና መሳሪያዎችን ለአሜሪካ ላከች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አሜሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እንዲስችላት የህክምና መሳሪያዎችን የያዘ አውሮፕላን ለሀገሪቱ ላከች። ሩሲያ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችለውን የህክምና መሳሪያ ለአሜሪካ የላከችው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ከዶናልድ ትራምፕ…

የፌዴራል ፍ/ቤቶች ለተጨማሪ 23 የስራ ቀናት በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ከአርብ መጋቢት 25 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለተጨማሪ 23 የስራ ቀናት በከፊል ዝግ ሆነው እንዲቆዩ ተወሰነ፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዜዳንት ወይዘሮ መአዛ በሰጡት መግለጫ…

ኢትዮጵያና የኮሪያው ኤግዚም ባንክ የ93 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከኮሪያው ኤግዚም ባንክ ጋር የ93 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረመች። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና የኮሪያው ኤክዚም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሺን ዲኦግ ዮንግ ተፈራርመውታል።…

በመዲናዋ የዳቦ ዋጋ በሚጨምሩ እና ግራም በሚቀንሱ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ የዳቦ ዋጋ በሚጨምሩ እና ግራም በሚቀንሱ ተቋማት ላይ ህጋዊ አርምጃ እንደሚወሰድ የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ አንዳንድ ዳቦ ቤቶች ያለ ምንም ምክንያት የዳቦ ዋጋ…

አስተዳደሩ የታክሲና ባጃጅ አሽከርካሪዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ እንዲተገብሩ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የታክሲና ባጃጅ አሽከርካሪዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አሳሰበ። አስተዳደሩ በከተማዋ የትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ትርፍ መጫን የተከለከለ መሆኑን…

የሳምባ ምች ህመም ምልክቶች ታይቶበት ህይወቱ ያለፈው የ68 ዓመት ኢትዮጵያዊ የኮሮና ቫይረስ እንደነበረበትና እንዳልነበረበት እየተጣራ ነው- ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳምባ ምች ህመም ምልክቶች ጋር በተያያዘ ህክምና ሲደረግለት የነበረ የ68 ዓመት ኢትዮጵያዊ ዛሬ ህይወቱ ማለፉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ከሳምባ ምች ህመም ምልክቶች ጋር በተያያዘ ትናንት ወደ ጤና ጣቢያ ለህክምና ያመራው…