የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ፖሊስ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ Tibebu Kebede Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር እስክንድር ሳህሉ እስካሁን የቫይረሱ ምልክት ታይቶባቸው ወደ ሆስፒታሉ የመጡ ታማሚዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሆስፒታሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ጠያቂ እንዳይገባ ከለከሉ Tibebu Kebede Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተለያዩ ሆስፒታሎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና የታካሚዎችን ደህንነት ለመጠበቅ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ላይ ይገኛሉ። ለአብነትም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የተገልጋዮችን ደህንነት ለመጠበቅ በአገልግሎታችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጎፋ ገብርኤል አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ Meseret Demissu Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መጋቢት 11፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ጎፋ ገብርኤል አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ ሁለት የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአዲስ አበባ ወረዳ 6 በተለምዶ ጎፋ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ጋራዥ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ሁለት የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች…
ስፓርት ቪዲዮ አትሌት መሰረት ደፋር በቅርቡ ወደ ውድድር እንደምትመለስ ተናግራለች Meseret Demissu Mar 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=iPjmseO7DUg
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ በአፋር ክልል Meseret Demissu Mar 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=W_oc3tw1Cy4&t=52s
የዜና ቪዲዮዎች በንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ የማሰባሰብ ተግባር በአዲስ አበባ Meseret Demissu Mar 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=_26qolNL8A0&t=123s
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ እርምጃ የተወሰደባቸው ተቋማት 767 ደረሱ Tibebu Kebede Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 767 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ ገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ በከተማዋ መታዩቱን ተከትሎ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የአቅርቦት…
የዜና ቪዲዮዎች የጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ ለኮቪድ-19 መከላከል Meseret Demissu Mar 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=M7O4ZW98wj4&t=12s
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ወረርሽኝ በኢኮኖሚ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት በመለየት የሚቻለውን ለማድረግ መንግሥት እንቅስቃሴ ጀምሯል – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ወረርሽኝ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተጨባጭ ጉዳት ፈጥኖ በመለየት የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ መንግሥት እንቅስቃሴ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሮና ቫይረስ ስጋት በምርጫ ኦፕሬሽን ላይ ስለሚኖረው ተጽእኖ ከፖለቲካ ፓርዎች ጋር ተወያየ Tibebu Kebede Mar 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 11፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አለም አቀፍ ችግር የሆነው የኮሮና ቫይረስ ስጋት በምርጫ ኦፕሬሽን ላይ ስለሚኖረው ተጽእኖ እንዲሁም ሊወሰዱ ስለሚችሉ አማራጭ እርምጃዎች ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት ማድረጉን አስታወቀ። በሁለት የተለያዩ ዙሮች…