ዓለምአቀፋዊ ዜና በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን ደረሰ Feven Bishaw Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን መድረሱ ተነገረ። በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 6 ሚሊየን 365 ሺህ የደረሰ ሲሆን፥ 183 ሺህ 653 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸው ታውቋል፡፡ 3…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአውሮፓ ህብረት ለማሊ ወታደሮችና ፖሊሶች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አቋረጠ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለማሊ ወታደሮችና ፖሊስ ኃይል ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና ማቋረጡን አስታወቀ። ህብረቱ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ባለፈው ሳምንት የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቧባኬር ኬይታ በወታደሮች ከስልጣን መነሳታቸውን ተከትሎ ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ Feven Bishaw Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን መንግስት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውርን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሽብርተኝነትንና ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን በመግታት አገራዊ ህልውናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለፀ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሽብርተኝነትንና ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን በመግታት አገራዊ ህልውናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ማበርከቱ ተገለጸ። ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተጠናቀቀው የ2012 የበጀት ዓመት በአገርና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Aug 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። በ3ኛ ዙር ድጋፉም 500 ሺህ ሰርጂካል ማስክ፣ 65 ሺህ ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ፣ 10 ሺህ የህክምና ባለሙያዎች…
ፋና 90 ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52 ነጥብ 1 ሚሊየን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ Tibebu Kebede Aug 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=qJ_0sS2GyZ8
ፋና 90 ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን ቆይታቸው የተሳካ ዲፕሎማሲያዊ ስራ አከናውነዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Tibebu Kebede Aug 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=P753dDUYyuE
ፋና 90 የብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሰራተኞች ተስፋና ታማኝነት Tibebu Kebede Aug 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZZ3pE8sf8h4
ፋና 90 ኢትዮጵያን በአረብ ሀገራት የወከሉ አምዳሳደሮች ስለ ታላቁ የህዳሴ ግድብ Tibebu Kebede Aug 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ORF47jNPmrE
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 533 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ16 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Aug 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ18 ሺህ 724 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 533 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ16…