የአፍሪካ ሕብረት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመግታት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን በአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታወቀ።
ማዕከሉ ትናንት በሰጠው መግለጫ ኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ…