የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማእከልነት ተዘጋጀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማእከልነት መዘጋጀቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ስፖርት አካዳሚው 300 ቀላል ምልክት የሚያሳዩና ምንም ምልክት…
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅም ለሌላቸው ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አከናወነ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመዲናዋ ከአራዳ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ 203 ቤተሰቦች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል።
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ማግስት አንስቶ አቅም የሌላቸውን ዜጎች ለመደገፍ ከተለያዩ…
ባለፉት 100 ቀናት ለ216 ሺህ 328 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጓል – የጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 100 ቀናት ለ216 ሺህ 328 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ምርመራው ከመጋቢት 4 ቀን እስከ ሰኔ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ የተካሄደ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም 32 ሚሊየን ሰዎች በቤት ለቤት…
በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለመቆጣጠር እና ለመግታት የመፍትሄ እርምጃዎችን ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱ ይቀጥላል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለመቆጣጠር እና ለመግታት መንግሥት የመፍትሄ እርምጃዎችን በተጠና አግባብ ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
በአዲስ አበባ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 203 ደርሷል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች 3 ሺህ 203 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ በከተማዋ ባለፉት 24 ሰአታት 98 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው አስታውቋል።
በተጨማሪም በአዲስ አበባ…
ኢትዮጵያ እና የዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ መካከል የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈረመ።
ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የባንኩ ዳይሬክተር ጀልስፐር ፒተርሰን እና ምክትል ዳይሬክተሩ ኦላፍ…
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አሁናዊ ሁኔታ ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝና ሃገራዊ ንቅናቄ ለመፍጠር ያለመ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አሁናዊ ሁኔታ ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝና ሃገራዊ ንቅናቄ ለመፍጠርያለመ ውይይት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ተካሄደ።
"የህልውናችን ፕሮጀክት" በሚል እየተካሄደ ያለው ውይይት በታላቁ የኢትዮጵያ…
131 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የአንድ ሰው ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ለ3 ሺህ 238 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 131 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
በዛሬው ዕለት ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው 94 ወንዶች እና 37 ሴቶች ሲሆኑ የእድሜ ክልላቸው ደግሞ ከ2 እስከ 80 ዓመት ውስጥ…
የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 213ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢንቨስትመንትና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡
መስተዳድር ምክር ቤቱ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የቀረበለትን የከተማ ኢንቨስትመንት መሬት በምደባ…