Fana: At a Speed of Life!

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ተቋማዊ የአሰራር ለውጥ እንደሚደረግ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ተቋማዊ የአሰራር ለውጥ እንደሚደረግ አስታወቁ፡፡   አፈ ጉባዔው ከምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች፣ ከጽህፈት ቤት ሃላፊ እና ዳይሬክቶሬቶች ጋር አዲሱ የምክር ቤቱ…

የአንቲቦዲ የቅኝትና ዳሰሳ ምርመራ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የአንቲቦዲ የቅኝትና ዳሰሳ ምርመራ ከዛሬ ጀምሮ መካሄድ መጀመሩን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ የቅኝትና የዳሰሳ ምርመራው እስከ ሀምሌ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ አስታውቋል። ምርመራው ከሰውነት…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች የሃገሪቱን ብሄራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ በሙሉ ጊዜያቸው እየሰሩ ነው – አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ በሙሉ ጊዜያቸው እየሰሩ ካሉ ዲፕሎማቶች በተጻራሪ በእውቀት ማነስና በአመለካከት ችግር ከቆሙለት አላማ ውጭ የሚንቀሳቀሱትን የማስተካከል ስራ እንደሚሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።…

ዚምባብዌ በሃገሪቱ ሃብታሞች የገንዘብ ምንጭ ላይ ምርመራ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዚምባብዌ የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሃገሪቱ ሃብታሞች የገንዘብ ምንጭ ላይ ምርመራ ጀመረ። ምርመራው በሃገሪቱ ባለ ጸጎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ የሃብት ምንጫቸውን ማጣራትና እነርሱ የሚያንቀሳቅሱት ድርጅት ግብር መክፈል አለመክፈሉን የሚያካትት…

32ኛው የትግራይ ሰማዕታት ቀን በመቐለ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 32ኛው የትግራይ ሰማዕታት ቀን በመቐለ ከተማ ሰማዕታት ሃውልት ቅጥር ጊቢ ተከበረ። ቀኑ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ወይዘሮ ፈትለወርቅ…

ለበጎ አድራጎት ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሜዳ ቴኒስ ላይ የተሳተፈው ዲሚትሮቭ የኮሮና ቫይረስ ተገኘበት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዋቂው የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ግሪጎር ዲሚትሮቭ ለበጎ አድራጎት ድጋፍ ማሰባሰቢያ በተዘጋጀ ጨዋታ ላይ ከተሳተፈ በኋላ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት ተነገረ። በወንዶች የሜዳ ቴኒስ ቀዳሚ በሆነው ኖቫክ ጃኮቪች አስተባባሪነት በተዘጋጀው የበጎ…

የዓለም ጤና ድርጅት በአንድ ቀን ከፍተኛ መጠን ያለው በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች መመዝገቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዓለም ላይ በአንድ ቀን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መመዝገቡን አስታወቀ። ድርጅቱ ዓለም ላይ በአንድ ቀን ከ183 ሺህ በላይ ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብሏል። ከዚህ ውስጥ ከ50 ሺህ በላይ…

ጀኔራል ሰዓረ መኮንን የተሰዉበት አንደኛ አመት መታሰቢያ ሲከበር በስማቸው የተሰየመው ጎዳናም ተመርቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀድሞ የኢፌድሪ ኤታማጆር ሹም ጀኔራል ሰዓረ መኮንን የተሰዉበት አንደኛ አመት መታሰቢያ መርሀግብር ተከናወነ።   በመርሀግብሩ ላይ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የአዲስአበባ ብልጽግና ፓርቲ ሃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ…

የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ከፍትኛ አመራሮች በእዲሱ የመከላከያ ሚኒስቴር ህንፃ ተገኝተው የችግኝ ተከላ ስነስርአት እካሄደዋል። በስነ ስርአቱ ላይ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሃመድ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ምክትል…

ስፔን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፔን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳች። ሃገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳት ድንበሯን ለአውሮፓ ህብረት አባል ሃገራት ክፍት አድርጋለች። ይህን ተከትሎም ስፔናውያን ለወራት ተለይተዋቸው የቆዩ ወዳጅ…