የብልፅግና ፓርቲ እውን መሆን የኢትዮጵያዊያንን አንድነት ዳግም ያረጋገጠ ነው- አቶ ከበደ ጫኔ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) "የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ኢትዮጵያን ከመበታተን ስጋት የታደገና የህዝቦችን አብሮነት ዳግም ያረጋገጠ መሆኑን የቀድሞው የብአዴን ኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ከበደ ጫኔ ተናገሩ።
አቶ ከበደ እንዳሉት በኢህአዴግ ምክንያት አጋጥሞ የነበረው…