የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ ለተለያዩ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጠ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለተለያዩ የስራ ኃላፊዎች ሹመት መስጠቱን ፓርቲው በዛሬው እለት አስታውቋል። በዚህም መሰረት፡- አቶ መለስ አለሙ- የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ- በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ የ2012 አፈጻፀምና የ2013 እቅድ ውይይት እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ የ2012 አፈጻፀም ግምገማ እና የ2013 እቅድ የውይይት መድረክ እየተካሄ ነው። የ2012 አፈጻፀም ግምገማ እና የ2013 እቅድ የውይይት መድረኩ በአዳማ ከተማ ነው በመካሄድ ላይ…
ስፓርት ባየር ሙኒክ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ለ6ኛ ጊዜ አነሳ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመኑ ባየር ሙኒክ የፈረንሳዩን ፓሪስ ሴንት ጀርመንን በመርታት ቻምፒየንስ ሊጉን ለ6ኛ ጊዜ አንስቷል። የ2019/2020 የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ትናንት ምሽት በፖርቹጋል ዋና ከተማ ሊዝበን ተካሂዷል። በፍፃሜው የጀርመኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ወደ ፅኑ ህክምና የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው Feven Bishaw Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ወደ ፅኑ ህክምና የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የሚሊኒየም የኮቪድ ህክምና ማእከል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ማእከሉ ከፍተኛ ክትትል የሚያስፈልጋቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ መሆኑን ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስታወቁ፡፡ ውይይቱ በማዕድን እና ኢነርጂ ዘርፉ ላይ ያተኮረ መሆኑንም ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ከሊፋ ሃፍጣር በፋይዝ አል ሳራጅ የተጠራውን የተኩስ አቁም እንደማይቀበሉ አስታወቁ Tibebu Kebede Aug 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን በምስራቃዊ ሊቢያ ያደረገው የከሊፋ ሃፍጣር ሃይል በጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ የተጠራውን የተኩስ አቁም እንደማይቀበለው አስታወቀ፡፡ ራሱን የሊቢያ ብሄራዊ ወታደራዊ ሃይል ብሎ የሚጠራው ቡድን ቃል አቀባይ አህመድ ሚስማሪ ባለፈው…
ፋና 90 መጽሐፍቶችን የማሰባሰብ ሥራ በኦሮሚያ ክልል Meseret Awoke Aug 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=b3pA35Fgk7E
ፋና 90 ተቋማዊ ለውጥ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን Meseret Awoke Aug 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Dzb_8FUtM-A
ፋና 90 ቤተ መጽሐፍት በጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤቶች Meseret Awoke Aug 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7bRrS3XKUiw
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 40 ሺህን ተሻግሯል Tibebu Kebede Aug 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 20 ሺህ 153 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1 ሺህ 638 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ በሀገሪቱ በአጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር…