Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ባሉ አንዳንድ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ባሉ አንዳንድ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ መደረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በዛሬው እለት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ…

ተጨማሪ 116 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 809 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 116 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ከ3 እስከ 78 አመት የእድሜ…

ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር የአካባቢያችንን ችግር በአካባቢያችን ሽማግሌዎች ለመፍታት የጋራ እንቅስቃሴ ላይ ነኝ – የሽማግሌዎች መማክርት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምእራፍ ለማሸጋገር የአካባቢያችንን ችግር በአካባቢያችን ሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች በኩል ለመፍታት የጋራ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገር ሽማግሌዎች መማክርት አስታወቀ። የመማክርቱ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን…

በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቢሾፍቱ ከተማ ተጀመረ። በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ ሴት አመራሮች ተገኝተዋል። መርሀ ግብሩን…

ደቡብ ኮሪያ በኢትዮጵያ ዘላቂ የቡና እርሻ ልታቋቁም ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤስ ኬ የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ የደን ልማት ኩባንያ ከደቡብ ኮሪያ የደን አገልግሎት ድርጅት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ዘላቂ የቡና እርሻ ሊያቀቋቁም መሆኑን አስታወቀ፡፡   ኩባንያው የቡና እርሻ ልማቱን በደቡብ ኢትዮጵያ…

በኢትዮጵያ ዴክሳሜታዞን የተባለውን መድሀኒት የኦክሲጅን እገዛ ለሚያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን እንደ ድንገተኛ ህክምና ለመጠቀም ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዴክሳሜታዞን የተባለውን መድሀኒት ኦክሲጅን ወይም የመተንፈሻ መሳሪያ እገዛ ለሚያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን የህክምና ባለሙያዎች በሚያዙት መሰረት እንደ ድንገተኛ ህክምና ለመጠቀም መወሰኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኢትዮጵያ የንግድና ኢንቨስትመንት ዋና ዋና የማሻሻያ ስራዎች ማካሄድ መቻሉን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን የንግድና ኢንቨስትመንት ከባቢ ምቹ፣ ተወዳዳሪና ተመራጭ ለማድረግ እንዲቻል በማቀድ በተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ አማካኝነት ዋና ዋና የማሻሻያ ስራዎችን ማካሄድ መቻሉን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

የኢትዮጵያ ስኬት ለአፍሪካ ስኬት ቁልፍ መሆኑን የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስኬት ለአፍሪካ ስኬት ቁልፍ መሆኑን የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ባጸደቀው 250 ዶላር የድጋፍና የብድር ስምምነት ዙሪያ መወያየታቸውን…