Fana: At a Speed of Life!

የተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሣሪያ ከመጭው ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሽከርካሪዎች የፍጥነት መገደቢያ መሣሪያን ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው ለመንገድ ደህንነት፣ ለትራፊክ አደጋ እና ለትራንስፖርት ፍሰቱ ማነቆ የሆኑ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኮቪድ-19 በአፍሪካ ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመከላከል ሃብቶችን ለማሰባሰብ በተሰየመው ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኮቪድ-19 በአፍሪካ ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመከላከል ሃብቶችን ለማሰባሰብ በተሰየመው ስብሰባ ላይ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተሳተፉ፡፡ በስብሰባው ላይ የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኞች ሪፖርታቸውን ለመሪዎች…

የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ለመዘግየቱ የፕሮጀክት አስተዳደር ችግሮች ዋነኛ እንቅፋት እንደነበረ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሂደት ለመዘግየቱ የፕሮጀክት አስተዳደር ችግሮች ዋነኛ እንቅፋት እንደነበረ የቀድሞው የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ተናገሩ፡፡ አቶ ሞቱማ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 988 መድረሱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 116 ሰዎች ውስጥ 101 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸው ተገልጿል።…

ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሙቀት መለኪያ መሳሪያዎች ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሙቀት መለኪያ መሳሪያዎችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡ በርክክቡ ወቅት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው…

ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት መጀመሩን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዛሬው እለት በመናኸሪያዎች አካላዊ ርቀትን ለማስጠበቅ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል ተጠቃሚዎች ትኬት ለመቁረጥ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚፈጠር…

የሱዳኑ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳኑ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳግሎ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገጻቸው…

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጥበብ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀምሯል፡፡ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ ዶክተር የሺጌታ ገላው እንዳሉት ሆስቲታሉ በቀን 96 ናሙናዎችን መርመር የሚያስችል ነው፡፡…