ባንኮች በውጭ ምንዛሬ እንዲበደሩ መፈቀዱና አንድምታው
https://www.youtube.com/watch?v=tEfnu33qUP4
ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይተዋል
https://www.youtube.com/watch?v=wmDlkl_f7Gs
የፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተያዘው የ10 አመት መሪ የልማት እቅድ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ድርጅቶች ጋር የመከረ ሲሆን ለእቅዱ ውጤታማነት የሲቪክ ማህበራቱ…
https://www.youtube.com/watch?v=cJKE1GONrB4
በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሻሸመኔ ያደረገው ጉብኝት
https://www.youtube.com/watch?v=aQPjgjaAa78
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 778 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 20 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 21 ሺህ 456 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 778 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 35 ሺህ 836…
ኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የነጻነት አርማችን ሲሉ ገለጹ
https://www.youtube.com/watch?v=YP-x_usm4fU
ኢትዮጵያ የጀመረችውን የፖለቲካ ሽግግር ስኬታማ ለማድረግ የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮ ልትካፈል ይገባል- ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የፖለቲካ ሽግግር ስኬታማ ለማድረግ የሌሎች ሀገራትን ተመክሮ መካፈል እንደሚገባ ፋና ብሮድካሰቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የህግና ፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ።
በዘርፉ ጥናት ያደረጉ ምሁራኑ፥ ሀገራት…
አዋሽ ባንክ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዋሽ ባንክ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ25 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ አከናወነ።
ባንኩ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ቦንድ በመግዛትና ገንዘብ በመለገስ አስፈላጊውን የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ…
የአውስትራሊያ አየር መንገድ 2 ቢሊየን ዶላር ዓመታዊ ኪሳራ እንዳጋጠመው ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ)ኳንታስ የተባለው የአውስትራሊያው አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ 2 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ዓመታዊ ኪሳራ እንዳጋጠመው ገለጸ።
የኳንታስ ግሩፕ ሥራ አስፈፃሚ አላን ጆይሴ ÷ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የጉዞ…