Fana: At a Speed of Life!

ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ 87 ሰዎች ከሚሊኒየም ማገገሚያ ማዕከል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ስር በሚገኘው የሚሌኒየም ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ ከኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ያገገሙ 87 ሰዎች ከማዕከሉ መውጣታቸው ተገለጸ። የማዕከሉ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ ÷ በአሁኑ ወቅት…

በምስራቅ ኢትዮጵያ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል የጋራ ግብረ ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ ክልሎችና የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል  የጋራ ግብረ ኃይል አቋቋሙ። በምስራቅ ኢትዮጵያ አዋሳኝ የሆኑ የሱማሌ ክልል፣ ሐረሪ ክልል ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር እና በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሴቶችና ህፃናት የተቀናጀ እንክብካቤና ፍትህ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን እና ህፃናትን ለመርዳት የተዘጋጁ የሴቶችና ህፃናት የተቀናጀ እንክብካቤና ፍትህ ማዕከላትን ጎበኙ።   በጋንዲ መታሰቢያን እና ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የሚገኙ…

ዩኒቨርስቲዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የማህበረሰቡን የግንዛቤ ደረጃ ለማሳደግ እየሰሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የኮሮና ቫይረስ  ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዙ  ግብአቶችን እያመረቱ ከማቅረብ ባለፈ የማህበረሰቡን የግንዛቤ ደረጃ ለማሳደግ  እየሰሩ  መሆኑን ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዩኒቨርስቲ…