Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከካናዳ አቻቸው ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ። ውይይቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ…

የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ደግም ለተጀመረው ድርድር እንቅፋት ሆኗል – አቶ ገዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ደግም ለተጀመረው ድርድር እንቅፋት መሆኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አምስተኛ ቀኑን በያዘው የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የሶስትዮሽ ድርድር…

የህዳሴ ግድብ ውኃ የሚያርፍበት ቦታ የደን ምንጣሮ ለማካሔድ የፊታችን ሐሙስ የቦታ ርክክብ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 09 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውኃ በሚያርፍበት ቦታ ላይ የሚገኘውን የደን ምንጣሮ ስራ ለመጀመር የፊታችን ሐሙስ የቦታ ርክክብ እንደሚካሔድ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቀ። የክልሉ የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ዋና…

ዴክሳሜታሰን መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ በፅኑ የታመሙትን ሰዎች ህይወት እንደሚታደግ የብሪታንያ ተመራማሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአነስተኛ ዋጋ በስፋት የሚገኘው “ዴክሳሜታሰን” የተባለው መድሃኒት በኮሮና ቫይረስ በፅኑ የታመሙትን ሰዎች ህይወት ለመታደግ እንደሚረዳ የብሪታንያ ተመራማሪዎች ገለፁ። እንደተመራማሪዎቹ ገለፃ በመድሃኒቱ በአነስተኛ ዶዝ በሚሰጠው የስቴሮይድ ህክምና…

የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር የባቡር ካፒቴኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር ለመጀመሪያ ግዜ የባቡር ካፒቴኖች አስመረቀ። የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር ላለፉት 6 ወራት በሃገረ ቻይና ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 34 ኢትዮጵያውያንን የአዲስ አበባ- ጅቡቲ የኤሌክትሪክ የባቡር…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ኢንስቲትዩቱን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ የኢትዮጵ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩትን ጎበኘ። የቦርዱ ጉብኝት የኢንስቲትዩቱን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችና ምላሽ ማስተባበሪ ማዕከል ከኮቪድ ቫይረስ ወረርሺኝ ጋር ተያይዞ ያለውን የኢንስቲትዩቱ እንቅስቃሴ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 118 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 102 የላብራቶሪ ምርመራ 109 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 630 መድረሱንም…

ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት 52 የኢትዮጵያ ደረጃዎችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሔራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት 52 የኢትዮጵያ ደረጃዎችን ማጽደቁን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የብሔራዊ ደረጃዎች ምክር ቤት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው…

በደቡብ ክልል  በከተሞች የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በወላይታ ሶዶ  የችግኝ ተከላ መርሃግብር  ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በከተሞች የአረንጓዴ አሻራ ቀንን ለማሳረፍ የሚያስችል መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ድኤታ ወይዘሮ መሠረት መስቀሌ በመርሃግብሩ ላይ የተገኙ ሲሆን÷ የአረንጓዴ አሻራ…