Fana: At a Speed of Life!

ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈጻሚዎችን ሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ሚድሮክ ኢትዮጵያን እንደገና በማደራጀት ሥራ አስፈፃሚዎችን መሾማቸው ተገለጸ። ሹመቱን አስመልክቶ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ምደባው ለኩባንያዎቹ ሥራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ ጋር ተገናኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሌፍተናንት ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳልጎ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው መልዕክት…

ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማደናቀፍ በምታደርገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅነቷን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንንም እምነት እያጣችበት መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታን ለማደናቀፍ በምታደርገው ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅነቷን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንንም እምነት እያጣችበት መሆኑ ተነገረ የአባይን ውሀ ለብቻዬ ማለት የግብጽ የቆየ አቋም ነው። ሀገሪቱ በአባይ ውሀ ላይ…

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌትን ለማከናወን መንግስት የያዘውን አቋም አጠናክሮ ሊቀጥልበት እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ የመጀመሪያው የውሃ ሙሌትን ለማከናወን መንግስት የያዘውን አቋም አጠናክሮ ሊቀጥልበት እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ። ከፋና ብሮድካስቱንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራኑ ፤ ግብጽ ባለፉት 5 ቀናት በተደረገው የ3ቱ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክርምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ነገ በሀዋሳ ከተማ እንደሚጀመር ተገለጸ። የምክር ቤቱ ጉባዔ ከሰኔ 11 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት እንደሚካሄድ የምክር ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ወይዘሮ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። ቀደም ብሎ ምሽት 2 ሰዓት ላይ አስተን ቪላ ሼፊልድ ዩናይትድን የሚያስተናግድ ይሆናል። ምሽት 4 ሰዓት ከ15 ላይ ደግሞ…

በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 743 መድረሱን አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 85 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል። በተያያዘም ከኮሮና ቫይረስ ጋር…