ወይዘሮ አዳነች አቤቤና ኢንጂነር ታከለ ኡማ አዲስ በተሾሙበት የስራ ቦታ ዛሬ በመገኘት የስራ ርክክብ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመዲናዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የተሾሙት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ላለፉት ሁለት ዓመታት በምክትል ከንቲባነት ካገለገሉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሀላፊነቱን ተረክበዋል።
በከንቲባ ፅህፈት ቤት በተካሄደ…