ሳይጠናቀቁ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ሲሰራ መቆየቱን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሳይጠናቀቁ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ሲሰራ መቆየቱን የክልሉ መንግስት አስታወቀ።
የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ረጅም…