Fana: At a Speed of Life!

ሳይጠናቀቁ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ሲሰራ መቆየቱን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሳይጠናቀቁ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ሲሰራ መቆየቱን የክልሉ መንግስት አስታወቀ።   የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ረጅም…

የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ለኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድርጋቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እስካሁን የ19 ቢሊየን ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ። በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ህብረት ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ፥ የአውሮፓ ህብረት እና አባል ሀገራቱ የኮሮና ቫይረስ…

 በመዲናዋ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የቤት እድሳት መርሀግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የቤት እድሳት መርሀግብር በይፋ ተጀመረ። ኢንጂነር  ታከለ ኡማ በሚኖሩበት አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ቀነኒ ሁንዴ መኖሪያ ቤት በመገኘት የቤት እድሳት መርሀግብሩን አስጀምረዋል።…

ሰሜን ኮሪያ የጦር ሰራዊቷን ከወታደር  ነጻ ቀጠና ወደ ሆነው ድንበር  እንደምታሰማራ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሪያ ጦር ሰራዊቷን ሁለቱን ኮሪያዎች በመክፈል ወደ ተመሰረተው ነጻ የጦር ቀጠና ድንበር ለማስገባት ዝግጅት ማጠናቀቋንና በቅርቡ ተግባራዊ እንደምታደርግ አስጠንቅቃለች።   በሳምንቱ መጨረሻ የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን…

ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማ በአብዬ ግዛት የተመድ የሰላም አስከባሪ ሃይል አዛዥ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማን በአብዬ ግዛት የተሰማራው የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር ሀይል አዛዥ አድርገው ሾሙ። ሜጀር ጄኔራል ከፍያለው አምዴ ተሰማ የስራ ጊዚያቸውን የፊታችን ሀምሌ…

በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ8 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ8 ሚሊየን መሻገሩ ተገለፀ። የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ወቅት በዓለም ዙሪያ 8 ሚሊየን 34 ሺህ 461 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን 3 ሚሊየን 875 ሺህ…

በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃ እና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል እየተደራጀ ነው-ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአዲስ አበባ የሥነ-ህንፃ እና የሥነ -ከተማ ዲዛይን ማዕከል እየተደራጀ መሆኑን ገልጸዋል።   ምክትል ከንቲባው በፌስቡክ ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩት ÷”የአዲስ አበባን…

በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በግድቡ ዙሪያ የሚካሄደው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚካሄደው ድርድር ትናንትም ቀጥሎ ውሏል። የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ድርድሩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ በትናንትናው ስብሰባ ሶስቱ ሀገራት በህዳሴ ግድብ ውሃ አሞላል እና…

በደቡብ ሱዳን በመጠለያ ካምፕ  ከመተንፈሻ አካላት ችግር  ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው- የዓለም የጤና ድርጅት

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ሱዳን ቤንቶኡ በተባለ የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ ከመተንፈሻ አካላት ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ ።   በደቡባዊ የሀገሪቱ ክፍል በነዳጅ ሀብት በበለጸገችው የአንድነት ግዛት…

የሚዲያና ኪነጥበብ ባለሙያዎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በመከላከሉ ሥራ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚዲያና ኪነጥበብ ባለሙያዎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በመከላከሉ ሥራ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕረስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለፁ። ዛሬ የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የስራ ሀላፊዎች፣ የኪነጥበብ…