Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በመስኖ ሊለማ ከሚችለው ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ውስጥ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ ለምቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በመስኖ ሊለማ ከሚችለው 1 ሚሊየን 75 ሺህ ሄክታር መሬት ውስጥ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ መልማቱን አንድ ጥናት አመላከተ። መሬቱ በሚፈሱ ወንዞች የሚለማ ሲሆን ውሃ ካገኘ ሊለማ የሚችል 8 ሚሊየን ተጨማሪ ሔክታር መሬትም በክልሉ እንደሚገኝም…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅቡቲ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በሶማሊያ እና በሶማሌላንድ ግንኙነት ዙሪያ በሚደረገው የምክክር መድረክ ላይ የነበረውን ተሳትፎ አጠናቆ ዛሬ ተመለሰ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ነበር ለውይይቱ ጅቡቲ የገቡት…

በሀረሪ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ። በሚኒስትር ዲኤታው የተመራው የልዑካን ቡድን በሀረሪ ክልል ተገኝቶ ኮቪድ-19ን ለመከላከል እና…

ቱርክ በፒኬኬ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በኢራቅ በሚገኘው የኩርድ የሰራተኞች ፓርቲ (ፒኬኬ) ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች። የሃገሪቱ የጦር ጀቶች ትናንት በሰሜናዊ ኢራቅ በሚገኘው የቡድኑ ይዞታ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸው ታውቋል። የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴርም…

በላ ሊጋው ሪያል ማድሪድ ሲያሸንፍ አትሌቲኮ አቻ ተለያይቷል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ላ ሊጋ ትናንት ሶስት ጨዋታዎች ተካሄደዋል። የዋንጫ ተፎካካሪው ሪያል ማድሪድ ኤባርን አስተናግዶ ድል ቀንቶታል። ማድሪድ በቶኒ ክሩስ፣ ሰርጂዮ ራሞስ እና ማርሴሎ ጎሎች ጨዋታውን 3 ለ 1 አሸንፏል። ቢጋስ የኤባርን ማስተዛዘኛ ጎል…

በርካታ የአውሮፓ ሃገራት ድንበሮቻቸውን እየከፈቱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሃገራት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ጥለውት የነበረውን ክልከላ ማላላት ጀምረዋል። በሃገራቱ ከዛሬ ጀምሮ ካፌና ሬስቶራንቶችን ጨምሮ፥ ሱቆች፣ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚጀምሩ ሲሆን፥ ድንበሮቻቸውን ክፍት እንደሚያደርጉም…

የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች የህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ርእሳነ መስተዳድሮችና ምክትል ርእሳነ መስተዳድሮች የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይም የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የአፋር፣ የሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ እንዲሁም የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ርእሰ መስተዳድሮች…