በደቡብ ክልል በመስኖ ሊለማ ከሚችለው ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ውስጥ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ ለምቷል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በመስኖ ሊለማ ከሚችለው 1 ሚሊየን 75 ሺህ ሄክታር መሬት ውስጥ 9 በመቶ ያህሉ ብቻ መልማቱን አንድ ጥናት አመላከተ።
መሬቱ በሚፈሱ ወንዞች የሚለማ ሲሆን ውሃ ካገኘ ሊለማ የሚችል 8 ሚሊየን ተጨማሪ ሔክታር መሬትም በክልሉ እንደሚገኝም…