በ24 ሰዓታት 1 ሺህ 386 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ28 ሰዎች ሕይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 22 ሺህ 101 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 386 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 32 ሺህ 722…