Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 577 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 577 መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 98 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ፡፡ የሪፐብሊካን ጋርድ የጥበቃ አባላቱ ሃገርን ከመጠበቅ ጎን ለጎን በአከባቢ ጥበቃ ላይ የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል፡፡ የኢፌዴሪ ሃገር…

በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ አሻራና የበጎ ፈቃድ ቀን ተካሄደ ። በመርሃ ግብሩ የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ለፋና…

ተጨማሪ 176 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ3 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 636 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 176 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ከዚህ ውስጥ 98 አዲስ አበባ፣ 33 አማራ ክልል፣ 31 ትግራይ ክልል፣ 7 ሶማሌ ክልል፣…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮርቤቲ የኃይል ግዢ ስምምነት እና ረቂቅ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ እንዲሁም ሁለተኛውን የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ጠዋት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…

በቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይናዋ መዲና ቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል። በከተማዋ ትናንት 36 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል ነው የተባለው። ቫይረሱ በዋናነት በከተማዋ ከሚገኘው ትልቅ የመገበያያ ስፍራ ሳይዛመት አልቀረም ነው…

ለምግብ እህል እጥረት መፍትሄ ይዞ የመጣው የከተማ ግብርና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ ሰዎች የኢኮኖሚ እድሎችን ለመፈለግ ከቦታ ቦታ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ መጨመሩን ተከትሎ በዓለም ዙሪያ ከተሞች በፍጥነት እያደጉ መጥተዋል። ይህ የሰዎች እንቅስቃሴ በቀጣይ ጊዜያትም እየጨመረ እንደሚመጣ መረጃዎች ይጠቁማሉ። የተባበሩት…

አቶ ርስቱ ይርዳው በሶዶ ወረዳ እየተከናወኑ ያሉ የኢንቨስትመንት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ አስተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የኢንቨስትመንት ስራዎች ጎበኙ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ጋር በመሆን በወረዳው…