የከተማዋን እድገት በሚፈለገው መንገድ ለማፋጠን የገቢና ወጪ ስርዓቱን ሚዛናዊነት መጠበቅ ይገባል – ኢ/ር ታከለ ኡማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማዋን እድገት በሚፈለገው መንገድ ለማፋጠን የገቢና ወጪ ስርዓቱን ሚዛናዊነት መጠበቅ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በገቢ አሰባሰብ እና በኢኮኖሚው…