ዓለምአቀፋዊ ዜና በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ41 ሺህ አልፏል Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። አሁን ላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከብሪታንያ በመብለጥ ከ41 ሺህ አልፏል። አሃዙ ከአሜሪካ ቀጥሎ ዓለም ላይ ሁለተኛው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ እና ኢራቅ በወታደራዊ ጉዳዮች በጋራ መስራት በሚችሉበት አግባብ ዙሪያ ምክክር አደረጉ Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራቅ በወታደራዊ ጉዳዮች በጋራ መስራት በሚችሉበት አግባብ ዙሪያ ምክክር አደረጉ። የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት የአሜሪካ ወታደሮች ወደፊት በኢራቅ በሚኖራቸው ቆይታና በሚሰፍሩበት ሁኔታ እንዲሁም በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ…
ስፓርት በላ ሊጋው ግራናዳ ሲያሸንፍ በኮፓ ኢታሊያ ጁቬንቱስ ለፍጻሜ አልፏል Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ላ ሊጋ ትናንት ምሽት ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። በሜዳው ጌታፌን ያስተናገደው ግራናዳ ዳኮናም እና ፈርናንዴዝ ባስቆጠሯቸው ሁለት ጎሎች 2 ለ 1 ማሸነፍ ችሏል። ቲሞር ለጌታፌ የማስተዛዘኛ ጎሏን አስቆጥሯል። በሌላ ጨዋታ ቫሌንሲያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቢቢሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ከሱዳን እና ግብጽ ጋር በተያያዘ ተናግረውታል ብሎ ላወጣው ዘገባ ይቅርታ ጠየቀ Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያው የዜና አውታር ቢቢሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ከሱዳን እና ግብጽ ጋር በተያያዘ ብለውታል በሚል ላወጣው ዘገባ ይቅርታ ጠየቀ። ባለፈው ሰኞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በወሊሶ ከተማ የኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎትን በይፋ አስጀመሩ Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በወሊሶ ከተማ ተገኝተው የኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎትን በይፋ አስጀመሩ። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ለደብረ ብርሃን ደነባ – ለሚ መገንጠያ እና ጅሁር – ደነባ የአስፓልት መንገድ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ብርሃን ደነባ - ለሚ መገንጠያ እና ጅሁር - ደነባ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። አጠቃላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ 108 ኪሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የትግራይ ክልል ምክር ቤት ምርጫ ይካሄድ ብሎ መወሰኑ ህገ መንግስቱን የሚጻረር ስለሆነ መንግስት የምርጫ ቦርድን ውሳኔ አክብሮ ያስፈጽማል”… Tibebu Kebede Jun 13, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫን የማስፈፀም ስልጣን የተሰጠው በህግመንግስቱ አንቀፅ 102 የተቋቋመው ምርጫ ቦርድ ስለሆነ ሌላ አካል በዚህ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ልግባ ቢል ከስልጣን ገደቡ በላይ የምርጫ ቦርድን ስልጣን መጋፋት እና መዳፈር ስለሚሆን መንግስት የምርጫ ቦርድን…
ቢዝነስ ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ምርቱን ማቅረብ ለመጀመር የመጨረሻው ምእራፍ ላይ እንደሚገኝ ኢንጂነር ታከለ ገለፁ Tibebu Kebede Jun 12, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ለነዋሪዎች ምርቱን ማቅረብ ለመጀመር የመጨረሻው ምእራፍ ላይ እንደሚገኝ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ። የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ማምሻውን የፋብሪካውን የሙከራ ስራ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ስርጭቱን ለመጀመር…
ፋና 90 ‘ኢትዮጵያ ውስጥ በየትኛውም መመዘኛ የተገለለ ክልል የለም’ -ምሁራን Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=x0CDgdv5-iA
ፋና 90 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ምስጋና Feven Bishaw Jun 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0FRcL7iq4T8