Fana: At a Speed of Life!

ገዢው ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያየ መስራቱን እንደሚቀጥል ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከምርጫና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የሰጠው የእፎይታ ጊዜ የወቅቱን ፈተና ለማለፍ ከማገዝ ባለፈ እንደ ሃገር ዴሞክራሲን መለማመድ እንድንችል አንድ እርምጃ ወደፊት የገፋ አጋጣሚ መሆኑን ተናገሩ።…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ፒዬር ንኩሩንዚዛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቡሩንዲዉ ፕሬዚዳንት ፒዬር ንኩሩንዚዛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ሀዘቸውን የገለፁት አዲስ አበባ በሚገኘው የቡሩንዲ ኤምባሲ በመገኘት መሆኑን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።…

በኮቪድ19 ሳቢያ ተጋላጭ የሆኑ የከተማ ልማት ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎችን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የታቀፉና በኮቪድ 19 ሳቢያ ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የከተማ ልማት ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎችን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፣ በሠራተኛና ማህበራዊ…

በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል መመሪያ ቁጥር 5 ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል መመሪያ ቁጥር 5 መጽደቁን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ጠቅላይ አቃቤ ህጓ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ግንቦት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በተደረገው የሚኒስትሮች…

በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል። በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች ውስጥ 190 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህን ተከትሎም የአዲስ አበባ ከተማ…

የ8100 A 3ኛ ዙር ዕጣ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ገቢ ለማሰባሰብ የሚካሄደው የ8100 A ዕጣ 3ኛ ዙር ዛሬ ወጣ። በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ በተካሄደ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት አሸናፊው ቁጥር የ ኤስ ኤም ኤስ ቁጥር 084492978 ሆኖ ወጥቷል።…

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ በውጭ አገር ለሚኖሩ ዜጎች ድጋፍ በሚደረግበት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ በውጭ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ድጋፍ በሚደረግበት ዙሪያ በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ሰኔ 5 ቀን 2012 ዓም ውይይት ተደርጓል። ውይይቱን…

የትግራይ ክልል ምክር ቤት 6ኛው ክልላዊ ምርጫ እንዲካሄድ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት የ2012 ዓ.ም ክልላዊ ምርጫ ህግን ተከትሎ በወቅቱ እንዲካሄድ በሙሉ ድምፅ ወሰነ።   ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 5ኛ የስራ ዘመን 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ 6ኛው ክልላዊ ምርጫ እንዲካሄድ ወስኗል።…