Fana: At a Speed of Life!

190 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 599 የላብራቶሪ ምርመራ 190 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 336 መድረሱንም የጤና ሚኒስትሯ…

የመንግስት ተሿሚዎችና የህዝበ ተመራጮችን ሃብት መዝግቦ ለህዝብ ክፍት የሚሆንበትን አሰራር እየዘረጋ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንግስት ተሿሚዎችና የህዝበ ተመራጮችን ሃብት መዝግቦ ያለ ገደብ ለህዝብ ክፍት የሚሆንበትን አሰራር እየዘረጋ መሆኑን የፌዴራል ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ፥ የዘመናዊ ሃብት ምዝገባ መረጃ ስርዓትን ተግባራዊ…

በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ የማስረጨት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪስት መስህቦችን በጸረ ተህዋሲ ማስረጨት ስራ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀመረ። የጸረ ተህዋሲያን ርጭቱ በብሔራዊ ሙዚየም ነው የተጀመረው፤ በሙዚየሙ ውስጥ ከተደረገው ርጭት ባለፈ በቅርሶች ላይም ርጭቱ ተከናውኗል። ቱሪስቶች የጸረ…

በሚያዚያ ወር ከወጪ ንግድ ከ329 ሚሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት በሚያዚያ ወር 329 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር  ገቢ መገኘቱንንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከግብርና ፣ ከማኑፋክቸሪንግ ፣ ከማዕድን ምርቶች ዘርፍ እና ከሌሎች ምርቶች 365 ነጥብ1 ሚሊዮን የአሜሪካን…

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትን ለመስጠትያሳለፈው ውሳኔ ትክክለኛነት ላይ ዛሬም ፅኑ እምነት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ የሆኑትን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ለመሸለም ያሳለፈው ውሳኔ ትክክለኛነት ላይ ዛሬም ፅኑ እምነት እንዳለው ገለፀ። ኮሚቴው አንዳንድ አካላት ለጠቅላይ ሚኒስትር…

በኦሮሚያ ክልል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የፊታችን ቅዳሜ በይፋ ይጀመራል

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የፊታችን ቅዳሜ በይፋ የሚጀመር መሆኑን የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት ቢሮ አስታውቋል። በበጎ ፈቃድ ሥራው 7 ሚሊዮን ወጣቶች የሚሳተፉ መሆኑም ነው የተገለጸው ። የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት…

ሰሜን ኮሪያ  ከደቡብ ኮሪያጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር ያላትን  ሁሉንም ግንኙነት  ከዛሬ ጀምሮ እንደምታቋርጥ አስታውቃለች። ሰሜን ኮሪያ ለዚህም ምክንያት ያለችው ኑሯዋቸውን  በደቡብ ኮሪያ  ያደረጉ  የከዱኝ ዜጎች ጠብ አጫሪ መልእክቶችን  የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በፊኛ…

ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተላለፉ በቤት ውስጥ የመቆየት ፖሊሲዎች በ11 ሀገራት ከ3 ሚሊየን በላይ ሞትን መከላከል ችሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ በዓለማችን ላይ ከተከሰተ ወዲህ በዓለማችን ላይ ከ7 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥ ከ400 ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወትም ቀጥፏል። ቫይረሱ በዓለማችን ላይ ከተከሰተ ወዲህ የተለያዩ የዓለም ሀገራት የቫይረሱን ስርጭት…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ዛሬ በስልክ ተወያይተዋል። በነበራቸው የስልክ ውይይት የሁለቱን ሀገራት የቆየ ታሪካዊ ወዳጅነት ይበልጥ በማጠናከር በሁለትዮሽ…

259 ኢትዮጵያውያን ከኩዌት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 259 ኢትዮጵያውያን በዛሬው እለት ከኩዌት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፈያ ሲደርሱ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚነስትር ዴኤታ ጽዮን ተክሉ፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ፣…