Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ተሳተፉ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በጉባኤው ባደረጉን ንግግር ኮቪድ-19 ን ለመቆጣጠር ለሚደረገው ዓለም አቀፍ ጥረት የጉባኤው ፋይዳ ከፍተኛ ነው ብለዋል ፡፡ ከ20 ዓመት በፊት ከ30…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን በመኖሪያ ቤታቸው አካባቢ ለሚገኙ ወገኖች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸጋሪ ወቅት በየመኖሪያ አካባቢ ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን በቅርበት መደገፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስገንዝበዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው…

የኮቪድ19 ስርጭት መስፋፋት ከቀጠለ የምርት አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር አማራጭ ስትራቴጂ ተዘጋጅቷል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭት መስፋፋት ከቀጠለ የምርት አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር መንግስት አማራጭ ስትራቴጂ ማዘጋጀቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ። የኮቪድ19 በመላው ዓለም በሰው ልጆች ጤና ላይ ካደረሰው…

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ጸብ የመፍጠር ዓላማ የላትም” ጠ/ሚ/ር ሀምዶክ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዶክ ከሱዳን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ሀገራቸው ከጎረቤት ኢትዮጵያ ጋር ጸብ የመፍጠር ዓላማ የላትም ሲሉ ተናገሩ፡፡   እንደ አል ዐይን ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት…

የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማእከልነት እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለጊዜያዊ የኮሮና ህሙማን ማገገሚያ ማዕከልነት እየተዘጋጀ መሆኑን የአካዳሚው የውድድር እና ስልጠና ዳይሬክተር አቶ አብዮት ተስፋዬ ተናገሩ። የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚን ወደ ጊዜያዊ የኮሮና ቫይረስ…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 1 ሺህ 300 ንጹሃን ተገድለዋል – ተመድ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ 1 ሺህ 300 ንጹሃን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ በተወሰኑ ወራት ውስጥ በሃገሪቱ ሶስት የተለያዩ ግዛቶች በተቀሰቀሰ ግጭት ሳቢያ የጅምላ ግድያ መፈጸሙን አስታውቋል። ከዚህ…

የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በባሕር ዳር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የመተከልና አካባቢው ኮማንድ ፖስት አፈጻጸምን በተመለከተ በባሕር ዳር ተወያይተዋል። አፈጻጸሙ የተገመገመው የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህና…

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ 40 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚገመት 40 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶችን ለጤና ሚኒስቴር በድጋፍ አበረከተ። ድጋፉ በዋናነት ቫይረሱን ለመከላከል ግንባር ቀደም ሆነው ለተሰለፉ የጤና ባለሙያዎች…