Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌትን ለማስጀመር የሚያስችል ወሳኝ ምዕራፍ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ ነው- ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀጣይ ውሃ ሙሌትን ለማስጀምር የሚያስችል ወሳኝ የግንባታ ምዕራፍ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን አስታወቁ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ከፍተኛ የመንግሥት ስራ…

የትግራይ ቴሌቪዥን ያሰራጨው ዘገባ ፍጹም ሀሰት ነው -ቢቢሲ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የትግራይ ቴሌቪዥን ቢቢሲ “የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር የምያንማሯ መሪ አንግ ሳን ሱ ኪ የገጠማቸው አይነት ተመሳሳይ እጣ ፈንታ ይኖራቸዋል ሲል ቢቢሲ ዘገበ” በማለት ያቀረበው ዜና ፍጹም ውሸት መሆኑን ቢቢሲ አስታውቋል። የቀድሞው የኢፌዲሪ…