Fana: At a Speed of Life!

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን አምባሳደር ጄምስ ሞርጋን ጋር ተወያዩ። አምባሳደር ጄምስ ሞርጋን በውይይቱ ወቅት ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም በሚጎዳ በማንኛውም ጉዳይ ላይ እጇን…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 169 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ1 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 798 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 169 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። ቫይረሱ የተገኘባቸው እድሜያቸው ከ1 እስከ 78 አመት የእድሜ ክልል የሚገኝ ሲሆን፥ 111 ወንድ እና 58 ሴቶች ናቸው። ከዚህ…

ኤጀንሲው በለይቶ ማቆያ ለሚገኙ ሰዎች 6 ሺህ መጽሐፍት ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና መጽሐፍት ኤጀንሲ በለይቶ ማቆያ ለሚገኙ ሰዎች የሚሆኑ 6 ሺህ መጽሐፍትን ለጤና ሚኒስቴር ዛሬ ለገሰ። መጽሐፍቱ በተለያዩ ዘውጎች የተጻፉ ሲሆኑ፥ ወደ ለይቶ ማቆያ የሚገቡ ሰዎች በቆይታቸው ወቅት ራሳቸውን…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአረንጓዴ አሻራ ቀን መልዕክት

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ላለፉት ጥቂት ወራት ዓለም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ፈተና ውስጥ ገብታ ቆይታለች። የቫይረሱን ሥርጭት ለመቆጣጠር ሁላችንም ኃላፊነታችንን በመወጣት ላይ እንገኛለን። ይህ ጊዜ እንድናውቅ ያደረገን አንድ ነገር ቢኖር የሰውን ልጅ ተጋላጭነት፣ የግል ጤንነትን የመጠበቅ…

የኮሮና ቫይረስን ከመከላከል ጎን ለጎን ደም የመለገሱ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ከመከላከል ጎን ለጎን ደም የመለገሱ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ጥሪ አቀረቡ። የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ በብሔራዊ ደም ባንክ በመገኘት ደም ለግሰዋል። ዶክተር ሊያ…

ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን በዛሬው እለት በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው። የአረንጓዴ አሻራው ቀን በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ወንጪ ወረዳ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አገር አቀፉን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በሀዋሳ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አገር አቀፉን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በሀዋሳ አስጀመሩ።   ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከክልል እና ፌደራል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር እና እንዳይዘናጋ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ላይ በሰጠው መግለጫ÷ በአሁኑ…

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በማህበረሰቡ ውስጥ መቆሙ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በማህበረሰቡ ውስጥ መቆሙን የሃገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሃገሪቱ ትናንት ምንም ሰው በቫይረሱ መያዙ አልተመዘገበም ነው የተባለው፡፡ ረቡዕ ከቻይና ውጭ የመጣ አንድ ሰው ብቻ ነው በቫይረሱ መያዙ…

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኮቪድ19ኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የኮቪድ19ኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ከሰራዊቱ የሁለት ወር ደመወዝ ተቀንሶ የሚሰጥ ነው ተብሏል። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ…