የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር ይገባል- ኢ/ር ታከለ ኡማ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና እና…