Fana: At a Speed of Life!

የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር ይገባል­- ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና እና…

በመላው ሀገሪቱ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ ተወሰደባቸው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ሀገሪቱ የኮቪድ 19 ወረርሽን ምክንያት አድርገው የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ እንደተወሰደባቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ። ከፋና…

ደቡብ ሱዳን ከሰሞኑ ለግብጽ የጦር ሰፈር እንድትገነባ ፈቃድ ሰጥታለች በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን መንግስት ከሰሞኑ ግብጽ በደቡብ ሱዳን የጦር ሰፈር እንድትገነባ ፈቃድ ሰጥቷል በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀ። የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ ጁባ ግብጽ በፓጋክ…

ለጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊስ፣ የትራፊክ ፖሊሶችና የአደጋ መከላከል ሰራተኞች ማስክ ማሰራጨት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዘውዲቱ ሆስፒታል ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና ታካሚዎች የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስኮችን አስረክበዋል። ኢንጂነር ታከለ ለጤና ባለሙያዎቹ የከተማ አስተዳደሩ ከተለያዩ…

የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የትራስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ይፋ አድርገዋል። ስትራቴጂው የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ለማሻሻልና ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማረጋገጥ ሀገሪቱ በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ውስጥ…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል። አመራሮቹ የመስቀል አደባባይ-ማዘጋጃቤት ፣አድዋ ፕሮጀክቶችና የሸገር ቤተመጻህፍትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ…

በጤና ተቋማት የሚሰሩ 65 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስትሯ አስታወቁ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26/2012(ኢዜአ) በኢትዮጵያ እስካሁን ባለው ሂደት 49 የጤና ባለሙያዎችና 16 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ባለሙያዎቹ በአብዛኛው በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የጤና ተቋማት እየሰሩ የነበሩ መሆናቸውን…