ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ መድሃኒት ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው።
ከሁለት ኮሌጆች የተውጣጣው የተመራማሪዎች ቡድን መድሃኒቱን በሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የኮሮና ቫይረስ ህሙማንን ይታደጋል በሚል…