Fana: At a Speed of Life!

ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ መድሃኒት ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው። ከሁለት ኮሌጆች የተውጣጣው የተመራማሪዎች ቡድን መድሃኒቱን በሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የኮሮና ቫይረስ ህሙማንን ይታደጋል በሚል…

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 142 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 120 የላቦራቶሪ ምርመራ 142 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 486 መድረሱን ነው…

የባህር ዳር ጢስ ዓባይ ፏፏቴ መንገድ በአስፓልት ደረጃ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪስት መዳረሻ ወደ ሆነው ጢስ ዓባይ ፏፏቴ የሚወስደው የባሕር ዳር ጢስ እሳት 22 ነጥብ 3 ኪሎ ሜትር መንገድ በኮንክሪት አስፓልት ደረጃ እየተገነባ ነው። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በፕሮጀክቱ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ የመስክ…

የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ በቴሌአቪቭ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ አካሄደ። በእስራኤል የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ረታ ዓለሙ የመርሀ ግብሩ ዋና ዓላማ የኢትዮጵያን ቡና ማስተዋወቅ መሆኑን…

ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ ይጀምራል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ እንደሚጀምር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ። ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር እየተፋለምን ቢሆንም፤ 5 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅዳችንን እናሳካዋለን ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።…

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ የተመራው ልዑክ በሀላባ ዞን የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በሀላባ ዞን የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጉበኙ። በምክትል ርዕሰ…

ጣሊያን ድንበሮቿን ዳግም ክፍት አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ዘግታቸው የነበሩ ድንበሮቿን ዳግም ክፍት ማድረጓን አስታወቀች። ይህን ተከትሎም ከተለያዩ ሃገራት ወደ ጣሊያን መግባት የሚፈልጉ መንገደኞች ያለ ለይቶ ማቆያ ቀጥታ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል ነው የተባለው። የአሁኑ እርምጃ ለቀጣዩ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የድጋፍ ስምምነቱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ…

የክልልና የፌደራል የህግ አስከባሪ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብና መመሪያ አፈፃፀምን ገመገሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል እና የፌደራል የህግ አስከባሪ አካላት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብና መመሪያ አፈፃፀምን ገመገሙ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት፥ ትናንት በተካሄደው በዚህ…